ሶማሊያ ከአዳዲስ የባሕር ላይ ዘረፋ ጥቃቶች በኋላ የባሕር ጠረፍ ደህንነት እንደምታስጠብቅ ቃል ገባች

ሶማሊያ ከአዳዲስ የባሕር ላይ ዘረፋ ጥቃቶች በኋላ የባሕር ጠረፍ ደህንነት እንደምታስጠብቅ ቃል ገባች
ሶማሊያ ከአዳዲስ የባሕር ላይ ዘረፋ ጥቃቶች በኋላ የባሕር ጠረፍ ደህንነት እንደምታስጠብቅ ቃል ገባች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.04.2026
ሰብስክራይብ
ሶማሊያ ከአዳዲስ የባሕር ላይ ዘረፋ ጥቃቶች በኋላ የባሕር ጠረፍ ደህንነት እንደምታስጠብቅ ቃል ገባች

እየጨመረ የመጣውን የባሕር ላይ ዘረፋ ስጋት እና በቁልፍ የመርከቦች የጉዞ መስመሮች ላይ የተደቀኑ አደጋዎችን በመጥቀስ፣ በተባበሩት መንግሥታት የሶማሊያ አምባሳደር አቡካር ዳሂር ኦስማን የባሕር ላይ ደህንነትን ለማጠናከር ቃል ገብተዋል፡፡


"የባሕር መስመሮችን መጠበቅ ለኢኮኖሚ እድገት እና ለቀጣናዊ መረጋጋት ወሳኝ መሆኑን በውል እንገነዘባለን" ብለዋል፡፡


‍ የአምባሳደሩ አስተያየት የመጣው፣ ባለፈው ሳምንት ውስጥ በሶማሊያ የባሕር ጠረፍ አካባቢ ሁለት መርከቦች መታገታቸውን የሚገልጹ ሪፖርቶች መውጣታቸውን የተከተለ ነው። እነሱም፦ 15 ሠራተኞችን የያዘው 'ስዋርድ' የጭነት መርከብ እና 17 ሠራተኞችን ያሉት 'ሆነር 25' የነዳጅ ጫኝ መርከብ ናቸው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0