| በአሜሪካ የተከሰተ ማዕበል አስከፊ የበረዶ ዝናብ አስከተለ

ሰብስክራይብ

#viral | በአሜሪካ የተከሰተ ማዕበል አስከፊ የበረዶ ዝናብ አስከተለ

​ በትናንትናው ዕለት በስፕሪንግፊልድ እና በግሪን ካውንቲ አንዳንድ አካባቢዎች እስከ 10 ሴንቲ ሜትር የሚደርስ የበረዶ ዝናብ የቀላቀለ ኃይለኛ ማዕበል ተከስቷል። ከፍተኛው ጉዳት የደረሰው በከተማዋ ሰሜናዊ እና ምዕራባዊ ክፍሎች መሆኑ ተዘግቧል።

መኪናዎች፣ የቤቶች ጣሪያ እና ሕንፃዎች ላይ ውድመት ደርሷል። ከ10 ሺህ በላይ ደንበኞች ያለ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የተቋረጠባቸው ሲሆን፣ ቆይቶ ግን ቁጥሩ ወደ 4,200 ዝቅ ብሏል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0