የደቡብ አፍሪካ ፍርድ ቤት የፓን-አፍሪካኒስቱ የኬሚ ሴባን የችሎት ቀጠሮ ወደ ግንቦት ሦስት አራዘመ

ሰብስክራይብ

የደቡብ አፍሪካ ፍርድ ቤት የፓን-አፍሪካኒስቱ የኬሚ ሴባን የችሎት ቀጠሮ ወደ ግንቦት ሦስት አራዘመ

​ፓን-አፍሪካኒስቱ በቪዛ ጥሰት ምክንያት ሚያዝያ 5 ቀን በፕሪቶሪያ በቁጥጥር ስር የዋለ ሲሆን፣ የዘር ሀረጉ የሚመዘዝባት ቤኒን፣ በገንዘብ ማጠብ እና ጥላቻን በመቀስቀስ ወንጀሎች ባለፈው ታህሳስ ያወጣችበትን የእስር ማዘዣ ተከትሎ ተላልፎ እንዲሰጣት እየጠየቀች ትገኛለች።

​በዛሬው ዕለት የኬሚ ሴባ እና የሁለቱ ተባባሪዎቹ የዋስትና ጥያቄን በተመለከተ በደቡብ አፍሪካ ችሎት ሲካሄድ ውሏል።

ዝርዝሩን ለመስማት የስፑትኒክ አፍሪካ  ዘጋቢ ያጠናቀረውን ዘገባ ይመልከቱ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0