https://amh.sputniknews.africa/20260429/3874257.html
ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ የንግድ መዘግየትን ለመቀነስ የጅምላ የጭነት ኮንቴይነር አገልግሎት ጀመሩ
ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ የንግድ መዘግየትን ለመቀነስ የጅምላ የጭነት ኮንቴይነር አገልግሎት ጀመሩ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ የንግድ መዘግየትን ለመቀነስ የጅምላ የጭነት ኮንቴይነር አገልግሎት ጀመሩአዲስ የተዘረጋው የሎጅስቲክ ስርዓት፣ "ኢትዮ-ጅቡቲ የጅምላ ጭነት ኮንቴይነር" የሚባል ሲሆን፣ የጭነት መርከቦች እጥረትን ለመቅረፍ እንዲሁም እንደ ግብርና... 29.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-29T18:51+0300
2026-04-29T18:51+0300
2026-04-29T19:29+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1d/3874967_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_82eed55f6f963ebcd0b43dda2d5fb3b1.jpg
ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ የንግድ መዘግየትን ለመቀነስ የጅምላ የጭነት ኮንቴይነር አገልግሎት ጀመሩአዲስ የተዘረጋው የሎጅስቲክ ስርዓት፣ "ኢትዮ-ጅቡቲ የጅምላ ጭነት ኮንቴይነር" የሚባል ሲሆን፣ የጭነት መርከቦች እጥረትን ለመቅረፍ እንዲሁም እንደ ግብርና ምርቶች፣ ማዕድናት እና የግንባታ ቁሳቁሶች ያሉ የጅምላ ሸቀጦችን እንቅስቃሴ ለማሻሻል ታስቦ የተዘጋጀ ነው። አዲሱ የኮንቴይነር ሥርዓት በተለይ ሳይታሸጉ ለሚጓጓዙ የጅምላ ጭነቶች ተስማሚ ተደርጎ የተዘጋጀ ሲሆን፣ ይህም በድጋሚ መታሸግን ማስቀረት በወደብ መገልገያዎች ውስጥ የሚፈጀውን የሂደት ጊዜ ያሳጥራል።አዲሱ አሰራር ተግባራዊ የተደረገው በዓለም አቀፍ የጭነት አቅም ላይ ካለው ጫና፣ እንዲሁም በአፍሪካ ቀንድ የሎጅስቲክስ ትስስሮች ላይ ተጨማሪ ጫና ከፈጠሩት የነዳጅ አቅርቦት መስተጓጎል እና የዋጋ መዋዠቅ ጋር ተያይዞ ነው ሲሉ የግል መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። እንዶዴ ደረቅ ወደብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ የንግድ መዘግየትን ለመቀነስ የጅምላ የጭነት ኮንቴይነር
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ የንግድ መዘግየትን ለመቀነስ የጅምላ የጭነት ኮንቴይነር
2026-04-29T18:51+0300
true
PT0M30S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1d/3874967_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_942f986d058fde26a6b1842e0ed2ffa6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ የንግድ መዘግየትን ለመቀነስ የጅምላ የጭነት ኮንቴይነር አገልግሎት ጀመሩ
18:51 29.04.2026 (የተሻሻለ: 19:29 29.04.2026) ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ የንግድ መዘግየትን ለመቀነስ የጅምላ የጭነት ኮንቴይነር አገልግሎት ጀመሩአዲስ የተዘረጋው የሎጅስቲክ ስርዓት፣ "ኢትዮ-ጅቡቲ የጅምላ ጭነት ኮንቴይነር" የሚባል ሲሆን፣ የጭነት መርከቦች እጥረትን ለመቅረፍ እንዲሁም እንደ ግብርና ምርቶች፣ ማዕድናት እና የግንባታ ቁሳቁሶች ያሉ የጅምላ ሸቀጦችን እንቅስቃሴ ለማሻሻል ታስቦ የተዘጋጀ ነው።
አዲሱ የኮንቴይነር ሥርዓት በተለይ ሳይታሸጉ ለሚጓጓዙ የጅምላ ጭነቶች ተስማሚ ተደርጎ የተዘጋጀ ሲሆን፣ ይህም በድጋሚ መታሸግን ማስቀረት በወደብ መገልገያዎች ውስጥ የሚፈጀውን የሂደት ጊዜ ያሳጥራል።
አዲሱ አሰራር ተግባራዊ የተደረገው በዓለም አቀፍ የጭነት አቅም ላይ ካለው ጫና፣ እንዲሁም በአፍሪካ ቀንድ የሎጅስቲክስ ትስስሮች ላይ ተጨማሪ ጫና ከፈጠሩት የነዳጅ አቅርቦት መስተጓጎል እና የዋጋ መዋዠቅ ጋር ተያይዞ ነው ሲሉ የግል መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
እንዶዴ ደረቅ ወደብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X