የማሊ ፕሬዝዳንት በሀገሪቱ የሽብር ጥቃት የቆሰሉ ሰዎችን ጎበኙ ፤ የተሰዉትን ሚኒስትር ቤተሰቦችን አፅናኑ

ሰብስክራይብ
የማሊ ፕሬዝዳንት በሀገሪቱ የሽብር ጥቃት የቆሰሉ ሰዎችን ጎበኙ ፤ የተሰዉትን ሚኒስትር ቤተሰቦችን አፅናኑ

​ አሲሚ ጎይታ በካቲ በሚገኘው የቦካር ሲዲ ሳል ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል በመገኘት የቆሰሉ ሲቪሎችን እና የወታደራዊ አባላትን የጎበኙ ሲሆን፣ ፈጥነው አንዲያገግሙ መመኘታቸውን የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤቱ አስታውቋል።

​▫ ጎይታ ሚያዝያ 17 በተፈጸመው ጥቃት ሕይወታቸው ያለፈውን የመከላከያ ሚኒስትር ሳዲዮ ካማራን ቤተሰቦች በመጎብኘት መፅናናትን ተመኝተዋል፤ እንዲሁም የሀገሪቱን ግዛት ደኅንነት ለመጠበቅ ያለቸውን ቁርጠኝነት በድጋሚ አረጋግጠዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0