https://amh.sputniknews.africa/20260429/3873938.html
የኢትዮጵያ ለአፍሪካ አቪዬሽን እድገት የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ ትቀጥላለች – የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ
የኢትዮጵያ ለአፍሪካ አቪዬሽን እድገት የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ ትቀጥላለች – የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ለአፍሪካ አቪዬሽን እድገት የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ ትቀጥላለች – የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚመስፍን ጣሰው፣ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው የ2026 የዓለም አቀፍ የአየር ትራንስፖርት ማኅበር "ፎከስ አፍሪካ"... 29.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-29T17:50+0300
2026-04-29T17:50+0300
2026-04-29T18:01+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1d/3874005_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_7b010817ff2047eebad42a3fe364a3bb.jpg
የኢትዮጵያ ለአፍሪካ አቪዬሽን እድገት የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ ትቀጥላለች – የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚመስፍን ጣሰው፣ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው የ2026 የዓለም አቀፍ የአየር ትራንስፖርት ማኅበር "ፎከስ አፍሪካ" ኮንፈረንስ ላይ የአኅጉሪቱ አቪዬሽን ዘርፍ ያለበትን ፈተናና መፍትሔዎች አመላክተዋል።አፍሪካ ያላትን ከፍተኛ የአየር ጉዞ ፍላጎትና ወጣት የሰው ኃይል ለመጠቀም፤ በቴክኖሎጂ ላይ ኢንቨስት ማድረግ፣ የግብር ማሻሻያ ማካሄድና "የአፍሪካ ነጠላ የአየር ትራንስፖርት ገበያ" ስምምነትን መተግበር እንደሚገባም ተናግረዋል። ዋና ሥራ አስፈጻሚው፣ ባለድርሻ አካላት በእውቀት ሽግግርና በጋራ ኢንቨስትመንት ተቀናጅተው እንዲሠሩ ጥሪ ማቅረባቸውን የስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ ዘግቧል፡፡ ለተጨማሪ መረጃዎች የስፑትኒክ አፍሪካ የቪዲዮ ጥንቅርን ይመልከቱ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኢትዮጵያ ለአፍሪካ አቪዬሽን እድገት የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ ትቀጥላለች
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ለአፍሪካ አቪዬሽን እድገት የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ ትቀጥላለች
2026-04-29T17:50+0300
true
PT1M45S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1d/3874005_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_eb76062c5951b1d58d5913e67ef66057.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ለአፍሪካ አቪዬሽን እድገት የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ ትቀጥላለች – የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ
17:50 29.04.2026 (የተሻሻለ: 18:01 29.04.2026) የኢትዮጵያ ለአፍሪካ አቪዬሽን እድገት የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ ትቀጥላለች – የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚመስፍን ጣሰው፣ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው የ2026 የዓለም አቀፍ የአየር ትራንስፖርት ማኅበር "ፎከስ አፍሪካ" ኮንፈረንስ ላይ የአኅጉሪቱ አቪዬሽን ዘርፍ ያለበትን ፈተናና መፍትሔዎች አመላክተዋል።
አፍሪካ ያላትን ከፍተኛ የአየር ጉዞ ፍላጎትና ወጣት የሰው ኃይል ለመጠቀም፤ በቴክኖሎጂ ላይ ኢንቨስት ማድረግ፣ የግብር ማሻሻያ ማካሄድና "የአፍሪካ ነጠላ የአየር ትራንስፖርት ገበያ" ስምምነትን መተግበር እንደሚገባም ተናግረዋል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው፣ ባለድርሻ አካላት በእውቀት ሽግግርና በጋራ ኢንቨስትመንት ተቀናጅተው እንዲሠሩ ጥሪ ማቅረባቸውን የስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ ዘግቧል፡፡
ለተጨማሪ መረጃዎች የስፑትኒክ አፍሪካ የቪዲዮ ጥንቅርን ይመልከቱ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X