https://amh.sputniknews.africa/20260429/3870310.html
በማሊ ላይ የተፈጸሙ የሽብር ጥቃቶች በሳህል ሉዓላዊነት ላይ የታወጁ የጂኦፖለቲካ ጦርነቶች ናቸው - የኒጀር ባለሙያዎች
በማሊ ላይ የተፈጸሙ የሽብር ጥቃቶች በሳህል ሉዓላዊነት ላይ የታወጁ የጂኦፖለቲካ ጦርነቶች ናቸው - የኒጀር ባለሙያዎች
Sputnik አፍሪካ
በማሊ ላይ የተፈጸሙ የሽብር ጥቃቶች በሳህል ሉዓላዊነት ላይ የታወጁ የጂኦፖለቲካ ጦርነቶች ናቸው - የኒጀር ባለሙያዎችበማሊ በቅርቡ የተከሰቱት ክስተቶች የማሊን መንግስት ለማዳከም የተደረገ ሙከራ እና ከውጭ ኃይሎች የተሰነዘረ የጥላቻ ምላሽ መሆናቸውን... 29.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-29T12:52+0300
2026-04-29T12:52+0300
2026-04-29T12:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3870310.jpg?1777456443
በማሊ ላይ የተፈጸሙ የሽብር ጥቃቶች በሳህል ሉዓላዊነት ላይ የታወጁ የጂኦፖለቲካ ጦርነቶች ናቸው - የኒጀር ባለሙያዎችበማሊ በቅርቡ የተከሰቱት ክስተቶች የማሊን መንግስት ለማዳከም የተደረገ ሙከራ እና ከውጭ ኃይሎች የተሰነዘረ የጥላቻ ምላሽ መሆናቸውን ሦስት የኒጀር ባለሙያዎች ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።"አሸባሪዎቹ ስልጣንን ለመቆጣጠር እና ለመጠቀም ግልጽ የሆነ ዓላማ ይዘው መምጣታቸውን ብዙ ተንታኞች አረጋግጠዋል። እኛ ያለነው በዓለም አቀፍ የጫካ ሕግ ውስጥ ነው። ራሳችንን የምንከላከልበት መንገድ ሊኖረን ይገባል" ሲሉ የማኅበራዊ-ፖለቲካ ተንታኙ አብዱ ሞዩሞኒ ዳንዶሳ ተናግረዋል።የሳህል ሀገራት ጥምረት፣ "ለሀገሮቻችን ሉዓላዊነት ማረጋገጥ የሚያደርገው ትግል በምዕራባውያን፣ በኒዮ -ኢምፐሪያሊስቶ እና በእጅ አዙር ቅኝ ግዛት ኃይሎች ኃይሎች ዘንድ ተቀባይነት የለውም" ሲሉ የኒጀር መልሶ ማቋቋሚያ አማካሪ ምክር ቤት አባል ባና ኢብራሂም ገልጸዋል።የሲቪል ማኅበረሰብ ተሟጋቹ ሱማይላ ካንጋይ በበኩላቸው፣ "ጠላትን አሳንሶ መመልከት የምናቆምበት ጊዜ አሁን ነው" ሲሉ አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በማሊ ላይ የተፈጸሙ የሽብር ጥቃቶች በሳህል ሉዓላዊነት ላይ የታወጁ የጂኦፖለቲካ ጦርነቶች ናቸው - የኒጀር ባለሙያዎች
12:52 29.04.2026 (የተሻሻለ: 12:54 29.04.2026) በማሊ ላይ የተፈጸሙ የሽብር ጥቃቶች በሳህል ሉዓላዊነት ላይ የታወጁ የጂኦፖለቲካ ጦርነቶች ናቸው - የኒጀር ባለሙያዎች
በማሊ በቅርቡ የተከሰቱት ክስተቶች የማሊን መንግስት ለማዳከም የተደረገ ሙከራ እና ከውጭ ኃይሎች የተሰነዘረ የጥላቻ ምላሽ መሆናቸውን ሦስት የኒጀር ባለሙያዎች ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
"አሸባሪዎቹ ስልጣንን ለመቆጣጠር እና ለመጠቀም ግልጽ የሆነ ዓላማ ይዘው መምጣታቸውን ብዙ ተንታኞች አረጋግጠዋል። እኛ ያለነው በዓለም አቀፍ የጫካ ሕግ ውስጥ ነው። ራሳችንን የምንከላከልበት መንገድ ሊኖረን ይገባል" ሲሉ የማኅበራዊ-ፖለቲካ ተንታኙ አብዱ ሞዩሞኒ ዳንዶሳ ተናግረዋል።
የሳህል ሀገራት ጥምረት፣ "ለሀገሮቻችን ሉዓላዊነት ማረጋገጥ የሚያደርገው ትግል በምዕራባውያን፣ በኒዮ -ኢምፐሪያሊስቶ እና በእጅ አዙር ቅኝ ግዛት ኃይሎች ኃይሎች ዘንድ ተቀባይነት የለውም" ሲሉ የኒጀር መልሶ ማቋቋሚያ አማካሪ ምክር ቤት አባል ባና ኢብራሂም ገልጸዋል።
የሲቪል ማኅበረሰብ ተሟጋቹ ሱማይላ ካንጋይ በበኩላቸው፣ "ጠላትን አሳንሶ መመልከት የምናቆምበት ጊዜ አሁን ነው" ሲሉ አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X