- Sputnik አፍሪካ, 1920
30 ሴኮንድ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር

ኢትዮጵያ ከ6 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ 1,452 የቅድመ አንደኛ ትምህርት ቤቶችን ልትገነባ ነው - የትምህርት ሚኒስትር

ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ ከ6 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ 1,452 የቅድመ አንደኛ ትምህርት ቤቶችን ልትገነባ ነው - የትምህርት ሚኒስትር

ትምህርት ሚኒስቴር በዛሬው ዕለትም በ2019 የትምህርት ዘመን ለሚገነቡት የቅድመ አንደኛ ትምህርት ቤቶች ግንባታ ስምምነት፤ ከክልሎች እና ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ጋር አድርጓል።

ዝርዝር መረጃዎች የያዘውን የስፑትኒክ አፍሪካ የቪዲዮ ጥንቅር ይመልከቱ፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0