የመጋዘን እና የስርጭት ሥርዓታችንን ዲጂታላይዝ እያደረግን ነው –የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት

ሰብስክራይብ
የመጋዘን እና የስርጭት ሥርዓታችንን ዲጂታላይዝ እያደረግን ነው –የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት

አገልግሎ፣ የክምችት መጋዘኖቹንና የመድኃኒት ሥርጭት ሥርዓቱን ወደ ዲጂታል የመቀየር ሰፊ ሥራ እያከናወነ መሆኑን የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አብዱልቃድር ገልገሎ (ዶ/ር) ከ5ኛው ዓለም አቀፍ የመድኃኒት አቅራቢዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

ተቋሙ ከኤሌክትሮኒክ የመንግሥት ግዥ ሥርዓት በተጨማሪ፣ ሁሉንም 19 ቅርንጫፎቹን እርስ በእርስ የሚያገናኝ የኢንተርፕራይዝ ሪሶርስ ፕላኒንግ (ERP) የቴክኖሎጂ ሥርዓት እየተገበረ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።

ዋና ዳይሬክተሩ የዲጂታል ሥርዓቱን ፋይዳን በተመለከተ የሰጡትን ማብራሪያ ከቪዲዮው ይመልከቱ፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0