https://amh.sputniknews.africa/20260428/3863993.html
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዘላቂ የመድኃኒት አቅርቦት ስርዓት እውን ለማድረግ እየሠራች ነው - ጤና ሚኒስቴር
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዘላቂ የመድኃኒት አቅርቦት ስርዓት እውን ለማድረግ እየሠራች ነው - ጤና ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዘላቂ የመድኃኒት አቅርቦት ስርዓት እውን ለማድረግ እየሠራች ነው - ጤና ሚኒስቴርኢትዮጵያ ከራሷ አልፋ የአፍሪካን የመድኃኒት ግዢ እና አቅርቦት ስርዓት ዘላቂነት ለማረጋገጥ እየሠራች እንደምትገኝ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ፣... 28.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-28T13:58+0300
2026-04-28T13:58+0300
2026-04-28T14:10+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3864061_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_3873138292eeb3b97b09f04b63f1e29c.jpg
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዘላቂ የመድኃኒት አቅርቦት ስርዓት እውን ለማድረግ እየሠራች ነው - ጤና ሚኒስቴርኢትዮጵያ ከራሷ አልፋ የአፍሪካን የመድኃኒት ግዢ እና አቅርቦት ስርዓት ዘላቂነት ለማረጋገጥ እየሠራች እንደምትገኝ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ፣ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው 5ኛው ዓለም አቀፍ የመድኃኒት አቅራቢዎች ጉባኤ ላይ ተናግረዋል፡፡ "ለአኅጉራችን የተሟላ የግዥ ሥርዓት ለመዘርጋት እየሰራን ነው። እራሳችንን እያዘጋጀን ያለነው ለራሳችን ብቻ ሳይሆን ለቀጣናችንም ሆነ ለአኅጉሪቱ አገራት ጭምር መግዛት እንድንችል ነው።" ብለዋል።ለአቅርቦት ሰንሰለቱ ውጤታማነትም ከ3,500 በላይ የጤና ተቋማት በብሔራዊ የጤና መረጃ መረብ መገናኘታቸው መገለጹን ሁነቱን የታደመው የስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ ዘግቧል። የበለጠ ለማወቅ ተጨማሪ መረጃዎችን የያዘውን የስፑትኒክ አፍሪካ የቪዲዮ ጥንቅርን ይመልከቱ፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዘላቂ የመድኃኒት አቅርቦት ስርዓት እውን ለማድረግ እየሠራች ነው
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዘላቂ የመድኃኒት አቅርቦት ስርዓት እውን ለማድረግ እየሠራች ነው
2026-04-28T13:58+0300
true
PT1M09S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3864061_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_191ff7741c163b944eebcbae1ade551c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዘላቂ የመድኃኒት አቅርቦት ስርዓት እውን ለማድረግ እየሠራች ነው - ጤና ሚኒስቴር
13:58 28.04.2026 (የተሻሻለ: 14:10 28.04.2026) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዘላቂ የመድኃኒት አቅርቦት ስርዓት እውን ለማድረግ እየሠራች ነው - ጤና ሚኒስቴርኢትዮጵያ ከራሷ አልፋ የአፍሪካን የመድኃኒት ግዢ እና አቅርቦት ስርዓት ዘላቂነት ለማረጋገጥ እየሠራች እንደምትገኝ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ፣ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው 5ኛው ዓለም አቀፍ የመድኃኒት አቅራቢዎች ጉባኤ ላይ ተናግረዋል፡፡
"ለአኅጉራችን የተሟላ የግዥ ሥርዓት ለመዘርጋት እየሰራን ነው። እራሳችንን እያዘጋጀን ያለነው ለራሳችን ብቻ ሳይሆን ለቀጣናችንም ሆነ ለአኅጉሪቱ አገራት ጭምር መግዛት እንድንችል ነው።" ብለዋል።
ለአቅርቦት ሰንሰለቱ ውጤታማነትም ከ3,500 በላይ የጤና ተቋማት በብሔራዊ የጤና መረጃ መረብ መገናኘታቸው መገለጹን ሁነቱን የታደመው የስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ ዘግቧል።
የበለጠ ለማወቅ ተጨማሪ መረጃዎችን የያዘውን የስፑትኒክ አፍሪካ የቪዲዮ ጥንቅርን ይመልከቱ፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X