https://amh.sputniknews.africa/20260427/4616367.html
ከመረጃ-መር ፖሊሲ እስከ ሀገር በቀል ምርት:- የአፍሪካ የኢኮኖሚ ትንሳኤ
ከመረጃ-መር ፖሊሲ እስከ ሀገር በቀል ምርት:- የአፍሪካ የኢኮኖሚ ትንሳኤ
Sputnik አፍሪካ
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ መሰናዶአችን፤ በመጀመሪያው ክፍል የአፍሪካ ግብርና እና የፖሊሲ ምርምር የአፍሪካ የግብርና ፖሊሲ ምርምር ተቋማት መረብ (ANAPRI) ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር አንቶኒ ቻፖቶ፤ በመረጃ ላይ የተመሰረተ ፖሊሲ፣ የምግብ ዋስትና እና... 27.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-27T16:19+0300
2026-04-27T16:19+0300
2026-07-11T16:19+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0b/4616207_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_f83d30271130955df9319043f4ec88d6.png
ከመረጃ-መር ፖሊሲ እስከ ሀገር በቀል ምርት:- የአፍሪካ የኢኮኖሚ ትንሳኤ
Sputnik አፍሪካ
"የኢትዮጵያ መንግስት ከውጭ የሚገቡ ምርቶችና አገልግሎቶችን በተመለከተ በህዝቡ ግንዛቤ ላይ ጠንክሮ መስራት ይኖርበታል። የራሳችንን መለያ (Brand) ውብ ካደረግነው፣ የእኛ ምርት በአለም አቀፍ ገበያ ምርጡ መሆን ይችላል። ሁሉንም ነገር መጀመር ያለብን ሀገራችንን በመውደድ ነው፤ ለሀገራችን ውስጣዊ ፍቅርና ክብር ካለን፣ ለገበያ የሚቀርቡ ምርቶቻችንን እና አገልግሎቶቻችንን እንዴት ማሳደግ እንዳለብን እናስባለን።" ሲሉ በወራቤ ዩኒቨርሲቲ ምሁርና ተመራማሪ መሀመድ ኢሳ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ መሰናዶአችን፤ በመጀመሪያው ክፍል የአፍሪካ ግብርና እና የፖሊሲ ምርምር የአፍሪካ የግብርና ፖሊሲ ምርምር ተቋማት መረብ (ANAPRI) ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር አንቶኒ ቻፖቶ፤ በመረጃ ላይ የተመሰረተ ፖሊሲ፣ የምግብ ዋስትና እና የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋሙ የግብርና ስርዓቶች ዙሪያ ሰፊ ትንታኔ ይሰጣሉ።
በሁለተኛው ክፍል ደግሞ፤ ትኩረታችንን ወደ "Made in Ethiopia" ወይም "ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ አዙረን በወራቤ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ ተመራማሪና አካዳሚሺያን ከሆኑት ከዶ/ር መሀመድ ኢሳ ጋር፤ የውጭ ምርቶችን በሀገር ውስጥ የመተካት ሂደት፣ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና (AfCFTA) ፋይዳ እና የሀገር በቀል ምርት መለያ (Branding) ስላለው ስነ-ልቦናዊና ኢኮኖሚያዊ እሴት እንወያያለን።
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ መሰናዶአችን፤ በመጀመሪያው ክፍል የአፍሪካ ግብርና እና የፖሊሲ ምርምር የአፍሪካ የግብርና ፖሊሲ ምርምር ተቋማት መረብ (ANAPRI) ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር አንቶኒ ቻፖቶ፤ በመረጃ ላይ የተመሰረተ ፖሊሲ፣ የምግብ ዋስትና እና የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋሙ የግብርና ስርዓቶች ዙሪያ ሰፊ ትንታኔ ይሰጣሉ።በሁለተኛው ክፍል ደግሞ፤ ትኩረታችንን ወደ "Made in Ethiopia" ወይም "ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ አዙረን በወራቤ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ ተመራማሪና አካዳሚሺያን ከሆኑት ከዶ/ር መሀመድ ኢሳ ጋር፤ የውጭ ምርቶችን በሀገር ውስጥ የመተካት ሂደት፣ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና (AfCFTA) ፋይዳ እና የሀገር በቀል ምርት መለያ (Branding) ስላለው ስነ-ልቦናዊና ኢኮኖሚያዊ እሴት እንወያያለን።ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ: ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts – Spotify – Deezer – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0b/4616207_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_307db4af6dcef713760d62bcad6fc841.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
ከመረጃ-መር ፖሊሲ እስከ ሀገር በቀል ምርት:- የአፍሪካ የኢኮኖሚ ትንሳኤ
16:19 27.04.2026 (የተሻሻለ: 16:19 11.07.2026) "የኢትዮጵያ መንግስት ከውጭ የሚገቡ ምርቶችና አገልግሎቶችን በተመለከተ በህዝቡ ግንዛቤ ላይ ጠንክሮ መስራት ይኖርበታል። የራሳችንን መለያ (Brand) ውብ ካደረግነው፣ የእኛ ምርት በአለም አቀፍ ገበያ ምርጡ መሆን ይችላል። ሁሉንም ነገር መጀመር ያለብን ሀገራችንን በመውደድ ነው፤ ለሀገራችን ውስጣዊ ፍቅርና ክብር ካለን፣ ለገበያ የሚቀርቡ ምርቶቻችንን እና አገልግሎቶቻችንን እንዴት ማሳደግ እንዳለብን እናስባለን።" ሲሉ በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ መምህርና ተመራማሪ መሀመድ ኢሳ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ መሰናዶአችን፤ በመጀመሪያው ክፍል የአፍሪካ ግብርና እና የፖሊሲ ምርምር የአፍሪካ የግብርና ፖሊሲ ምርምር ተቋማት መረብ (ANAPRI) ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር አንቶኒ ቻፖቶ፤ በመረጃ ላይ የተመሰረተ ፖሊሲ፣ የምግብ ዋስትና እና የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋሙ የግብርና ስርዓቶች ዙሪያ ሰፊ ትንታኔ ይሰጣሉ።
በሁለተኛው ክፍል ደግሞ፤ ትኩረታችንን ወደ "Made in Ethiopia" ወይም "ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ አዙረን በወራቤ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ ተመራማሪና አካዳሚሺያን ከሆኑት
ከዶ/ር መሀመድ ኢሳ ጋር፤ የውጭ ምርቶችን በሀገር ውስጥ የመተካት ሂደት፣ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና (AfCFTA) ፋይዳ እና የሀገር በቀል ምርት መለያ (Branding) ስላለው ስነ-ልቦናዊና ኢኮኖሚያዊ እሴት እንወያያለን።
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት በ
እንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts –
Spotify –
Deezer –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox