የኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ የጋራ መተማመን እና ዕድገት ላይ የተመሠረተ ታሪካዊ የትብብር ስምምነት

የኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ የጋራ መተማመን እና ዕድገት ላይ የተመሠረተ ታሪካዊ የትብብር ስምምነት
የኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ የጋራ መተማመን እና ዕድገት ላይ የተመሠረተ ታሪካዊ የትብብር ስምምነት - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.04.2026
ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ የጋራ መተማመን እና ዕድገት ላይ የተመሠረተ ታሪካዊ የትብብር ስምምነት

ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት እንዳስታወቀው ስምምነቶች የተፈረሙባቸው ዘርፎች፦

ወታደራዊ ሥልጠና፣

የከተማ ልማትና የቤት ግንባታ፣

ጤና፣

ሲቪል አቪዬሽን

ቱሪዝም እና

ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን (በተለይ ዲጂታል መታወቂያ እና መሠረተ ልማት)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እንደገለጹት፤ እነዚህ ስምምነቶች ከሰነድ ባለፈ ለሁለቱ ሀገራት የጋራ ብልጽግና ተጨባጭ መንገዶችን የሚቀይሱ ናቸው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0