https://amh.sputniknews.africa/20260427/3861122.html
ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ ስትራቴጂካዊ ትብብራቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የመግባቢያ ሰነዶችን ተፈራረሙ
ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ ስትራቴጂካዊ ትብብራቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የመግባቢያ ሰነዶችን ተፈራረሙ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ ስትራቴጂካዊ ትብብራቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የመግባቢያ ሰነዶችን ልውውጥ አደረጉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፕሬዝዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ይበልጥ... 27.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-27T20:19+0300
2026-04-27T20:19+0300
2026-04-27T20:25+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1b/3860969_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_142d92fca85e17e4f7dc160e260652ab.jpg
ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ ስትራቴጂካዊ ትብብራቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የመግባቢያ ሰነዶችን ልውውጥ አደረጉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፕሬዝዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ይበልጥ የሚያጠናክርና ለዘላቂ ለውጥ መሠረት የሚጥል ፍሬያማ ውይይት ማካሄዳቸውን ገለጹ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ ውይይቱ በሁለቱ ሀገራት መካከል ተጨባጭ ለውጥ ለሚያመጣ አጋርነት መሠረት የጣለ መሆኑን ገልጸዋል። በቆይታቸውም በተለይ በስትራቴጂካዊ ዘርፎች ላይ ያተኮረ ሰፊ ምክክር መካሂዱንም ጠቁመዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ ስትራቴጂካዊ ትብብራቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የመግባቢያ ሰነዶችን ልውውጥ አደረጉ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ ስትራቴጂካዊ ትብብራቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የመግባቢያ ሰነዶችን ልውውጥ አደረጉ
2026-04-27T20:19+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1b/3860969_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_9ff7eca167f62f57ada2535c80617961.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ ስትራቴጂካዊ ትብብራቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የመግባቢያ ሰነዶችን ተፈራረሙ
20:19 27.04.2026 (የተሻሻለ: 20:25 27.04.2026) ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ ስትራቴጂካዊ ትብብራቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የመግባቢያ ሰነዶችን ልውውጥ አደረጉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፕሬዝዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ይበልጥ የሚያጠናክርና ለዘላቂ ለውጥ መሠረት የሚጥል ፍሬያማ ውይይት ማካሄዳቸውን ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ ውይይቱ በሁለቱ ሀገራት መካከል ተጨባጭ ለውጥ ለሚያመጣ አጋርነት መሠረት የጣለ መሆኑን ገልጸዋል።
በቆይታቸውም በተለይ በስትራቴጂካዊ ዘርፎች ላይ ያተኮረ ሰፊ ምክክር መካሂዱንም ጠቁመዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X