ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ በፓን አፍሪካኒዝም ዕሳቤ የተቃኘ ልዩ የሁለትዮሽ ግንኙነት አላቸው – የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ በፓን አፍሪካኒዝም ዕሳቤ የተቃኘ ልዩ የሁለትዮሽ ግንኙነት አላቸው
ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ በፓን አፍሪካኒዝም ዕሳቤ የተቃኘ ልዩ የሁለትዮሽ ግንኙነት አላቸው  - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.04.2026
ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ በፓን አፍሪካኒዝም ዕሳቤ የተቃኘ ልዩ የሁለትዮሽ ግንኙነት አላቸው – የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ከሞዛምቢክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሪያ ማኑኤላ ዶስ ሳንቶሽ ሉቃስ ጋር በአዲስ አበባ ባደረጉት ውይይት፣ የሁለትዮሹን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ተጨባጭ በሆኑ የትብብር መስኮች መንቀሳቀስ እንደሚገባ አንስተዋል።

የሞዛምቢክ ሚኒስትር በበኩላቸው የሁለቱ አገራት ግንኙነት ለማጠናከር እንዲሁም አገራቸው በኢትዮጵያ የልማት ተሞክሮዎች ዙሪያ ልምድ ለመቅሰም እና ለመለዋወጥ ፍላጎት እንዳላቸው ተናግረዋል።

ሚኒስትሯ በተለያዩ ዘርፎች ከኢትዮጵያ ጋር አብሮ ለለመሥራት ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በማኅበራዊ ሚዲያ ገጹ ላይ አስነብቧል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | በኢትዮጵያ
አዳዲስ ዜናዎች
0