https://amh.sputniknews.africa/20260427/3856509.html
የሞዛምቢክ ፕሬዝዳንት በኢትዮጵያ የሁለት ቀን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተገለፀ
የሞዛምቢክ ፕሬዝዳንት በኢትዮጵያ የሁለት ቀን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
የሞዛምቢክ ፕሬዝዳንት በኢትዮጵያ የሁለት ቀን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተገለፀ የፕሬዝዳንት ዳንኤል ቻፖ ጉብኝት በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን ትብብር ያጠናክራል እንዲሁም በወቅታዊ፣ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎች ላይ ይመክራል ሲል... 27.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-27T13:46+0300
2026-04-27T13:46+0300
2026-04-27T14:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1b/3856816_0:14:970:560_1920x0_80_0_0_84f4798b8a42b47fb41bd6544f08df7f.jpg
የሞዛምቢክ ፕሬዝዳንት በኢትዮጵያ የሁለት ቀን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተገለፀ የፕሬዝዳንት ዳንኤል ቻፖ ጉብኝት በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን ትብብር ያጠናክራል እንዲሁም በወቅታዊ፣ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎች ላይ ይመክራል ሲል የፕሬዝዳንቱ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።ጉብኝቱ፣ “... የሁለትዮሽ ትብብሩ ያለበትን ደረጃ ለመገምገም እንዲሁም የሁለቱን አገራት፣ የአፍሪካ አኅጉርን እና አጠቃላይ የዓለምን ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎችን ለመወያየት ነው” ሲል መግለጫው አመልክቷል።በጉብኝቱ የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ እና ትብብር ሚኒስትር ማሪያ ሉካስ፣ የብሔራዊ መከላከያ ሚኒስትር ክሪስቶቫዎ ቹሜ፣ የኢኮኖሚ ሚኒስትር ባሲሊዮ ሙሃቴ እንዲሁም የግብርና፣ አካባቢ ጥበቃ እና ዓሣ ሀብት ሚኒስትር ሮቤርቶ አልቢኖ ተካተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | በኢትዮጵያ
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1b/3856816_103:0:867:573_1920x0_80_0_0_4fb93599c9bb81e7b2d871d1a14af7a5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሞዛምቢክ ፕሬዝዳንት በኢትዮጵያ የሁለት ቀን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተገለፀ
13:46 27.04.2026 (የተሻሻለ: 14:24 27.04.2026) የሞዛምቢክ ፕሬዝዳንት በኢትዮጵያ የሁለት ቀን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተገለፀ የፕሬዝዳንት ዳንኤል ቻፖ ጉብኝት በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን ትብብር ያጠናክራል እንዲሁም በወቅታዊ፣ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎች ላይ ይመክራል ሲል የፕሬዝዳንቱ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።
ጉብኝቱ፣ “... የሁለትዮሽ ትብብሩ ያለበትን ደረጃ ለመገምገም እንዲሁም የሁለቱን አገራት፣ የአፍሪካ አኅጉርን እና አጠቃላይ የዓለምን ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎችን ለመወያየት ነው” ሲል መግለጫው አመልክቷል።
በጉብኝቱ የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ እና ትብብር ሚኒስትር ማሪያ ሉካስ፣ የብሔራዊ መከላከያ ሚኒስትር ክሪስቶቫዎ ቹሜ፣ የኢኮኖሚ ሚኒስትር ባሲሊዮ ሙሃቴ እንዲሁም የግብርና፣ አካባቢ ጥበቃ እና ዓሣ ሀብት ሚኒስትር ሮቤርቶ አልቢኖ ተካተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | በኢትዮጵያ