የምዕራብ አፍሪካ የኢኮኖሚ ማኅበረሰብ በማሊ የተፈጸሙ የሽብር ጥቃቶችን አወገዘ

ቪዲዮ፡ ባማኮ ከጥቃቱ በኋላ
ቪዲዮ፡ ባማኮ ከጥቃቱ በኋላ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.04.2026
ሰብስክራይብ
የምዕራብ አፍሪካ የኢኮኖሚ ማኅበረሰብ በማሊ የተፈጸሙ የሽብር ጥቃቶችን አወገዘ

​ኢኮዋስ በትናንትናው ዕለት ባወጣው መግለጫ፣ “እነዚህ አስጸያፊ ድርጊቶች በመላው የምዕራብ አፍሪካ ንዑስ ቀጣና ሰላምን፣ ደህንነት እና መረጋጋትን አደጋ ላይ መጣላቸውን የቀጠሉትን አጥፊዎች አረመኔያዊ ባህሪ በድጋሚ ያሳያሉ” ብሏል።

እንደ መግለጫው ከሆነ የሚከተሉት አካላት የተቀናጀ ጥረት ያስፈልጋል፦

​ ሁሉም ሀገራት፣

የደህንነት ኃይሎ፣

ቀጣናዊ ተቋማት እና

የምዕራብ አፍሪካ ህዝቦች።

​ የምዕራብ አፍሪካ የኢኮኖሚ ማኅበረሰብ (ኤኮዋስ) ለማሊ ባለሥልጣናት ያለውን ሙሉ አብሮነት የገለጸ ሲሆን፣ “ለተጎጂ ቤተሰቦችም መፅናናትን” ተመኝቷል።


በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0