https://amh.sputniknews.africa/20260427/3855950.html
ባለፉት ዘጠኝ ወራት 433 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ምርቶች ለውጭ ገበያ ቀርበዋል - ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
ባለፉት ዘጠኝ ወራት 433 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ምርቶች ለውጭ ገበያ ቀርበዋል - ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
ባለፉት ዘጠኝ ወራት 433 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ምርቶች ለውጭ ገበያ ቀርበዋል - ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትሩ መላኩ አለበል በሰጡት ማብራሪያ፣ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 4.85 ቢሊየን ዶላር የሚያወጡ ተኪ ምርቶችን ማምረት ተችሏል... 27.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-27T12:05+0300
2026-04-27T12:05+0300
2026-04-27T12:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1b/3855797_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_00e570288997b3392742abd28733319a.jpg
ባለፉት ዘጠኝ ወራት 433 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ምርቶች ለውጭ ገበያ ቀርበዋል - ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትሩ መላኩ አለበል በሰጡት ማብራሪያ፣ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 4.85 ቢሊየን ዶላር የሚያወጡ ተኪ ምርቶችን ማምረት ተችሏል ብለዋል።ቀደም ሲል ከ4.8% ያልበለጠ የነበረው የኢንዱስትሪ ዘርፍ ዕድገት በአሁኑ ወቅት ወደ 13 % መድረሱንም ሚኒስትሩ አንስተዋል፡፡ በገጠር ኢንደስትራላይዜሽን ንቅናቄ 754 ኢንደስትሪዎች ወደ ምረት እንደገቡ የመንግሥት ሚዲያ ዘግቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ባለፉት ዘጠኝ ወራት 433 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ምርቶች ለውጭ ገበያ ቀርበዋል - ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
ባለፉት ዘጠኝ ወራት 433 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ምርቶች ለውጭ ገበያ ቀርበዋል - ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
2026-04-27T12:05+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1b/3855797_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_ca0e4fc5cfa4399ff99e6bdeea4e2123.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ባለፉት ዘጠኝ ወራት 433 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ምርቶች ለውጭ ገበያ ቀርበዋል - ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
12:05 27.04.2026 (የተሻሻለ: 12:14 27.04.2026) ባለፉት ዘጠኝ ወራት 433 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ምርቶች ለውጭ ገበያ ቀርበዋል - ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
ሚኒስትሩ መላኩ አለበል በሰጡት ማብራሪያ፣ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 4.85 ቢሊየን ዶላር የሚያወጡ ተኪ ምርቶችን ማምረት ተችሏል ብለዋል።
ቀደም ሲል ከ4.8% ያልበለጠ የነበረው የኢንዱስትሪ ዘርፍ ዕድገት በአሁኑ ወቅት ወደ 13 % መድረሱንም ሚኒስትሩ አንስተዋል፡፡
በገጠር ኢንደስትራላይዜሽን ንቅናቄ 754 ኢንደስትሪዎች ወደ ምረት እንደገቡ የመንግሥት ሚዲያ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X