https://amh.sputniknews.africa/20260427/3854775.html
የማሊ የመከላከያ ሚኒስትር ሳዲዮ ካማራ በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ በሽብር ጥቃት መገደላቸውን መንግሥት አረጋገጠ
የማሊ የመከላከያ ሚኒስትር ሳዲዮ ካማራ በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ በሽብር ጥቃት መገደላቸውን መንግሥት አረጋገጠ
Sputnik አፍሪካ
የማሊ የመከላከያ ሚኒስትር ሳዲዮ ካማራ በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ በሽብር ጥቃት መገደላቸውን መንግሥት አረጋገጠየማሊ መንግሥት ቃል አቀባይ ኢሳ ኩሊባሊ እንደገለጹት፣ "ሚኒስትሩ ከአጥቂዎቹ ጋር ፍልሚያ ገጥመው ነበር፤ የተወሰኑትንም መደምሰስ ችለዋል።... 27.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-27T11:10+0300
2026-04-27T11:10+0300
2026-04-27T11:30+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1b/3855077_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_b81611cfd38a91a84e631e5a2f436c1f.jpg
የማሊ የመከላከያ ሚኒስትር ሳዲዮ ካማራ በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ በሽብር ጥቃት መገደላቸውን መንግሥት አረጋገጠየማሊ መንግሥት ቃል አቀባይ ኢሳ ኩሊባሊ እንደገለጹት፣ "ሚኒስትሩ ከአጥቂዎቹ ጋር ፍልሚያ ገጥመው ነበር፤ የተወሰኑትንም መደምሰስ ችለዋል። ሆኖም በከባድ ውጊያ ላይ ሳሉ በደረሰባቸው ቁስል ወደ ሆስፒታል ቢወሰዱም፣ በሚያሳዝን ሁኔታ ህይወታቸው ሊያልፍ ችሏል" ብለዋል። ጥቃቱ በመላ አገሪቱ ከታቀዱ የተቀናጁ ጥቃቶች መካከል አንዱ ሲሆን፣ ከአልቃይዳ* ጋር ግንኙነት ባለው ጃማዓት ኑስራት አል-ኢስላም ወል-ሙስሊሚን በተሰኘው ቡድን እንደተፈጸመ ተገልጿል።* በሩሲያ እና በሌሎች በርካታ አገራት የታገዱ የሽብር ቡድኖች ናቸው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1b/3855077_161:0:1121:720_1920x0_80_0_0_d9acbd4f5e43cb83c8b885c37d95a84a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የማሊ የመከላከያ ሚኒስትር ሳዲዮ ካማራ በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ በሽብር ጥቃት መገደላቸውን መንግሥት አረጋገጠ
11:10 27.04.2026 (የተሻሻለ: 11:30 27.04.2026) የማሊ የመከላከያ ሚኒስትር ሳዲዮ ካማራ በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ በሽብር ጥቃት መገደላቸውን መንግሥት አረጋገጠ
የማሊ መንግሥት ቃል አቀባይ ኢሳ ኩሊባሊ እንደገለጹት፣ "ሚኒስትሩ ከአጥቂዎቹ ጋር ፍልሚያ ገጥመው ነበር፤ የተወሰኑትንም መደምሰስ ችለዋል። ሆኖም በከባድ ውጊያ ላይ ሳሉ በደረሰባቸው ቁስል ወደ ሆስፒታል ቢወሰዱም፣ በሚያሳዝን ሁኔታ ህይወታቸው ሊያልፍ ችሏል" ብለዋል።
ጥቃቱ በመላ አገሪቱ ከታቀዱ የተቀናጁ ጥቃቶች መካከል አንዱ ሲሆን፣ ከአልቃይዳ* ጋር ግንኙነት ባለው ጃማዓት ኑስራት አል-ኢስላም ወል-ሙስሊሚን በተሰኘው ቡድን እንደተፈጸመ ተገልጿል።
* በሩሲያ እና በሌሎች በርካታ አገራት የታገዱ የሽብር ቡድኖች ናቸው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X