https://amh.sputniknews.africa/20260426/3852703.html
የማሊ ጦር ለትናትናው የሽብር ጥቃት ምላሽ እንደሚሰጥ ዛተ
የማሊ ጦር ለትናትናው የሽብር ጥቃት ምላሽ እንደሚሰጥ ዛተ
Sputnik አፍሪካ
የማሊ ጦር ለትናትናው የሽብር ጥቃት ምላሽ እንደሚሰጥ ዛተ የማሊ ጦር ባወጣው መግለጫ የቅዳሜው ጥቃት "የመልስ ምት ይኖረዋል" ብሏል።የጦር ኃይሉ ጠቅላይ መምሪያ እንዳስታወቀው፣ ወታደሮቹ በኪዳል፣ በካቲ እና በሌሎች አካባቢዎች የሚንቀሳቀሱ የሽብር... 26.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-26T19:43+0300
2026-04-26T19:43+0300
2026-04-26T19:52+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1a/3852994_14:0:787:435_1920x0_80_0_0_9224236606ec8145f0b9ec801fde4fd1.jpg
የማሊ ጦር ለትናትናው የሽብር ጥቃት ምላሽ እንደሚሰጥ ዛተ የማሊ ጦር ባወጣው መግለጫ የቅዳሜው ጥቃት "የመልስ ምት ይኖረዋል" ብሏል።የጦር ኃይሉ ጠቅላይ መምሪያ እንዳስታወቀው፣ ወታደሮቹ በኪዳል፣ በካቲ እና በሌሎች አካባቢዎች የሚንቀሳቀሱ የሽብር የጦር ቡድኖችን እያደኑ ይገኛሉ።የሚከተሉት ልዩ ልዩ እርምጃዎች ተግባራዊ ተደርገዋል፦ የማስጠንቀቂያ ደረጃዎች እንዲጨመሩ ተደርጓል፡፡ የሰዓት እላፊ ገደቦች ተጥለዋል፡፡ የደህንነት ጥበቃ ሥራዎች ተጠናክረዋል፡፡ የፍተሻ ጣቢያዎች እንዲበራከቱ ሆኗል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1a/3852994_111:0:691:435_1920x0_80_0_0_205c8083c13543ff0320ea3425aced63.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የማሊ ጦር ለትናትናው የሽብር ጥቃት ምላሽ እንደሚሰጥ ዛተ
19:43 26.04.2026 (የተሻሻለ: 19:52 26.04.2026) የማሊ ጦር ለትናትናው የሽብር ጥቃት ምላሽ እንደሚሰጥ ዛተ የማሊ ጦር ባወጣው መግለጫ የቅዳሜው ጥቃት
"የመልስ ምት ይኖረዋል" ብሏል።
የጦር ኃይሉ ጠቅላይ መምሪያ እንዳስታወቀው፣ ወታደሮቹ በኪዳል፣ በካቲ እና በሌሎች አካባቢዎች የሚንቀሳቀሱ የሽብር የጦር ቡድኖችን እያደኑ ይገኛሉ።
የሚከተሉት ልዩ ልዩ እርምጃዎች ተግባራዊ ተደርገዋል፦ የማስጠንቀቂያ ደረጃዎች እንዲጨመሩ ተደርጓል፡፡
የሰዓት እላፊ ገደቦች ተጥለዋል፡፡
የደህንነት ጥበቃ ሥራዎች ተጠናክረዋል፡፡
የፍተሻ ጣቢያዎች እንዲበራከቱ ሆኗል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X