https://amh.sputniknews.africa/20260426/3852078.html
ምዕራባውያን ሀገራት የአፍሪካን ቅርሶች ለመመለስ ለምን አሻፈረኝ ይላሉ? የናይጄሪያዋ ባለሥልጣን መልስ አላቸው
ምዕራባውያን ሀገራት የአፍሪካን ቅርሶች ለመመለስ ለምን አሻፈረኝ ይላሉ? የናይጄሪያዋ ባለሥልጣን መልስ አላቸው
Sputnik አፍሪካ
ምዕራባውያን ሀገራት የአፍሪካን ቅርሶች ለመመለስ ለምን አሻፈረኝ ይላሉ? የናይጄሪያዋ ባለሥልጣን መልስ አላቸው "እነሱ [ምዕራባውያን ሀገራት] ቅርሶቹን የሚመልሱበት ትክክለኛ ጊዜ አሁን ነው። የራሳችን የሆኑትን ነገሮች እኛ ባለቤት የምንሆንበት ጊዜ... 26.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-26T19:30+0300
2026-04-26T19:30+0300
2026-04-26T19:52+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1a/3852771_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_cea09c49b7df1cd7f6e18c3e66817f72.jpg
ምዕራባውያን ሀገራት የአፍሪካን ቅርሶች ለመመለስ ለምን አሻፈረኝ ይላሉ? የናይጄሪያዋ ባለሥልጣን መልስ አላቸው "እነሱ [ምዕራባውያን ሀገራት] ቅርሶቹን የሚመልሱበት ትክክለኛ ጊዜ አሁን ነው። የራሳችን የሆኑትን ነገሮች እኛ ባለቤት የምንሆንበት ጊዜ ደርሷል።" ሲሉ የናይጄሪያ ብሔራዊ ቤተ-መዘክሮችን እና ቅርሶች ኮሚሽን የአስተዳደር ኃላፊ ዋሳ ገርትሩድ ሞቡኑብሃታ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል፡፡ እንደ ሞቡኑብሃታ ገለጻ፣ ለምዕራባውያን እምቢተኝነት ምክንያቶቹ የሚከተሉት ናቸው፦ ቁሳዊ ጥቅሞች፦ እንደ ብሪቲሽ ሙዚየም ያሉ ተቋማት ቅርሶቹን በመጠቀም ከቱሪዝም እና ከምርምር "ከፍተኛ ገቢ ያመነጫሉ" እና ፖለቲካዊ ዋጋ፦ ፖለቲከኞች በሀገር ውስጥ ሊነሳ የሚችለውን "ተቃውሞ" እና "ታሪክን አሳልፎ መስጠት" በሚል የሚቀርብባቸውን ጥያቄ ይፈራሉ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ምዕራባውያን ሀገራት የአፍሪካን ቅርሶች ለመመለስ ለምን አሻፈረኝ ይላሉ?
Sputnik አፍሪካ
ምዕራባውያን ሀገራት የአፍሪካን ቅርሶች ለመመለስ ለምን አሻፈረኝ ይላሉ?
2026-04-26T19:30+0300
true
PT1M21S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1a/3852771_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_e9b5ddb760532e6fb9777fd63ce4f9fe.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ምዕራባውያን ሀገራት የአፍሪካን ቅርሶች ለመመለስ ለምን አሻፈረኝ ይላሉ? የናይጄሪያዋ ባለሥልጣን መልስ አላቸው
19:30 26.04.2026 (የተሻሻለ: 19:52 26.04.2026) ምዕራባውያን ሀገራት የአፍሪካን ቅርሶች ለመመለስ ለምን አሻፈረኝ ይላሉ? የናይጄሪያዋ ባለሥልጣን መልስ አላቸው "እነሱ [ምዕራባውያን ሀገራት] ቅርሶቹን የሚመልሱበት ትክክለኛ ጊዜ አሁን ነው። የራሳችን የሆኑትን ነገሮች እኛ ባለቤት የምንሆንበት ጊዜ ደርሷል።" ሲሉ የናይጄሪያ ብሔራዊ ቤተ-መዘክሮችን እና ቅርሶች ኮሚሽን የአስተዳደር ኃላፊ
ዋሳ ገርትሩድ ሞቡኑብሃታ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል፡፡
እንደ ሞቡኑብሃታ ገለጻ፣ ለምዕራባውያን እምቢተኝነት ምክንያቶቹ የሚከተሉት ናቸው፦ ቁሳዊ ጥቅሞች፦ እንደ ብሪቲሽ ሙዚየም ያሉ ተቋማት ቅርሶቹን በመጠቀም ከቱሪዝም እና ከምርምር "ከፍተኛ ገቢ ያመነጫሉ" እና
ፖለቲካዊ ዋጋ፦ ፖለቲከኞች በሀገር ውስጥ ሊነሳ የሚችለውን "ተቃውሞ" እና "ታሪክን አሳልፎ መስጠት" በሚል የሚቀርብባቸውን ጥያቄ ይፈራሉ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X