"ለኢትዮጵያ ታምርት ብራንድ ቅድሚያ ከሰጠን ወዲህ በኢንዱስትሪው ዘርፍ ላይ ተጨባጭ መሻሻሎች እየታዩ ነው" የኢንዱስትሪ ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

"ለኢትዮጵያ ታምርት ብራንድ ቅድሚያ ከሰጠን ወዲህ በኢንዱስትሪው ዘርፍ ላይ ተጨባጭ መሻሻሎች እየታዩ ነው" የኢንዱስትሪ ሚኒስትር

የንቅናቄውን ስኬት ለማክበር የተዘጋጀ የ10 ኪ.ሜ የሩጫ ውድድር ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ ተካሂዷል፡፡

አለበል መላኩ፣ "የሀገር ውስጥ አምራቾችን በስፖርት ትጥቅ ምርት ላይ በማሳተፍ አትሌቶቻችንን ማልበስ ብቻ ሳይሆን፣ ኢኮኖሚያችንን እየገነባን ነው፡፡" ሲሉ በውድድሩ የማስጀመሪያ ሥነ-ስርዓት ላይ መናገራቸውን የስፑትኒክ አፍሪካ ባልደረባ ዘግባለች፡፡

"ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ኢትዮጵያ ታምርት" በሚል መሪ ሐሳብ ተዘጋጀው አራተኛው የጎዳና ላይ ሩጫ ዋና ዓላማ ከውጭ የሚገቡ  የስፖርት ትጥቆችን በሀገር ውስጥ እንዲተኩ ማበረታታት መሆኑን ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0