ኢትዮጵያ ለፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር አቀባበል ሰማይ ጠቀስ ሕንጻዋን በደቡብ ሱዳን ባንዲራ መብራቶች አድምቃ አምሽታለች

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ለፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር አቀባበል ሰማይ ጠቀስ ሕንጻዋን በደቡብ ሱዳን ባንዲራ መብራቶች አድምቃ አምሽታለች

ይህም የኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንዲሁም ክልላዊ አንድነት እና ትብብር ማሳያ ነው።

የደቡብ ሱዳን መሪ በኢትዮጵያ ያደረጉትን የሁለት ቀን ጉብኝት አጠናቀው ዛሬ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0