https://amh.sputniknews.africa/20260425/3843201.html
ኢትዮጵያ ልዩ የግብርና ምርቶቿን ጥራት ከፍ የሚያደርግ አዲስ የመልካ ምድራዊ አመላካች ሕግ ወደ ሥራ ልታስገባ ነው
ኢትዮጵያ ልዩ የግብርና ምርቶቿን ጥራት ከፍ የሚያደርግ አዲስ የመልካ ምድራዊ አመላካች ሕግ ወደ ሥራ ልታስገባ ነው
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ልዩ የግብርና ምርቶቿን ጥራት ከፍ የሚያደርግ አዲስ የመልካ ምድራዊ አመላካች ሕግ ወደ ሥራ ልታስገባ ነው የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን እንደሚለው ማዕቀፉ እንደ የትግራይ ነጭ ማር፣ የሲዳማና ይርጋጨፌ ቡና ያሉ ምርቶች ከሚመረቱበት... 25.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-25T19:18+0300
2026-04-25T19:18+0300
2026-04-25T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3843201.jpg?1777134244
ኢትዮጵያ ልዩ የግብርና ምርቶቿን ጥራት ከፍ የሚያደርግ አዲስ የመልካ ምድራዊ አመላካች ሕግ ወደ ሥራ ልታስገባ ነው የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን እንደሚለው ማዕቀፉ እንደ የትግራይ ነጭ ማር፣ የሲዳማና ይርጋጨፌ ቡና ያሉ ምርቶች ከሚመረቱበት አካባቢ፣ የአየር ንብረትና የማምረት ሂደት ጋር ተያይዞ ላላቸው ልዩ ባህሪ ሕጋዊ ከለላ እና መለያ ይሰጣል።የባለሥልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር እንዳሉ ሞሲሳ፤ “ማሻሻያው ልዩ የሆኑ የሀገር በቀል ምርቶች በዓለም ገበያ ተገቢውን ዕውቅናና ጥበቃ እንዲያገኙ ለማድረግ ያለመ ነው” ሲሉ ለሀገር ውስጥ የግል ሚዲያ ተናግረዋል። ሕጉ ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅትን ለመቀላቀልና በአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና ውስጥ ያላትን ተሳትፎ ለማሳደግ ወሳኝ እርምጃ መሆኑንም ገልፀዋል። ምዝገባ እና የጥበቃ ሥራው በቅርቡ ከምርምር ተቋማትና ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር እንደሚጀመር ጠቁመዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ልዩ የግብርና ምርቶቿን ጥራት ከፍ የሚያደርግ አዲስ የመልካ ምድራዊ አመላካች ሕግ ወደ ሥራ ልታስገባ ነው
19:18 25.04.2026 (የተሻሻለ: 19:24 25.04.2026) ኢትዮጵያ ልዩ የግብርና ምርቶቿን ጥራት ከፍ የሚያደርግ አዲስ የመልካ ምድራዊ አመላካች ሕግ ወደ ሥራ ልታስገባ ነው
የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን እንደሚለው ማዕቀፉ እንደ የትግራይ ነጭ ማር፣ የሲዳማና ይርጋጨፌ ቡና ያሉ ምርቶች ከሚመረቱበት አካባቢ፣ የአየር ንብረትና የማምረት ሂደት ጋር ተያይዞ ላላቸው ልዩ ባህሪ ሕጋዊ ከለላ እና መለያ ይሰጣል።
የባለሥልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር እንዳሉ ሞሲሳ፤ “ማሻሻያው ልዩ የሆኑ የሀገር በቀል ምርቶች በዓለም ገበያ ተገቢውን ዕውቅናና ጥበቃ እንዲያገኙ ለማድረግ ያለመ ነው” ሲሉ ለሀገር ውስጥ የግል ሚዲያ ተናግረዋል።
ሕጉ ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅትን ለመቀላቀልና በአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና ውስጥ ያላትን ተሳትፎ ለማሳደግ ወሳኝ እርምጃ መሆኑንም ገልፀዋል።
ምዝገባ እና የጥበቃ ሥራው በቅርቡ ከምርምር ተቋማትና ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር እንደሚጀመር ጠቁመዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X