https://amh.sputniknews.africa/20260425/3842709.html
የማሊ ጦር ኃይሎች እና የሩሲያ ወታደሮች ጂሃዲስቶች ባማኮ ላይ የሰነዘሩትን ጥቃት መከቱ
የማሊ ጦር ኃይሎች እና የሩሲያ ወታደሮች ጂሃዲስቶች ባማኮ ላይ የሰነዘሩትን ጥቃት መከቱ
Sputnik አፍሪካ
የማሊ ጦር ኃይሎች እና የሩሲያ ወታደሮች ጂሃዲስቶች ባማኮ ላይ የሰነዘሩትን ጥቃት መከቱጥቃት ፈጻሚዎቹ የማሊ ዋና ከተማ መከላከያን ማናጋት እንዳልቻሉ እና ከፍተኛ ኪሳራ እንደደረሰባቸው በባማኮ የሚገኝ አንድ ምንጭ ገልጸዋል።አሸባሪዎቹ በኒጀር ወንዝ... 25.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-25T19:02+0300
2026-04-25T19:02+0300
2026-04-25T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/19/3842771_9:0:596:330_1920x0_80_0_0_926fe3fe9a6e4b4151de642de01b6f76.jpg
የማሊ ጦር ኃይሎች እና የሩሲያ ወታደሮች ጂሃዲስቶች ባማኮ ላይ የሰነዘሩትን ጥቃት መከቱጥቃት ፈጻሚዎቹ የማሊ ዋና ከተማ መከላከያን ማናጋት እንዳልቻሉ እና ከፍተኛ ኪሳራ እንደደረሰባቸው በባማኮ የሚገኝ አንድ ምንጭ ገልጸዋል።አሸባሪዎቹ በኒጀር ወንዝ ወታደራዊ ተቋማት እና የመንግሥት መኖሪያ ቤቶች በሚገኙበት በካቲ ከተማ እና በአየር ማረፊያ በኩል ወደ ከተማው ለመግባት ሞክረው እንደነበር ታውቋል፡፡ ሁኔታው የተረጋጋ እና በሠራዊቱ ቁጥጥር ስር መሆኑን የማሊ ጦር አስታውቋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/19/3842771_82:0:522:330_1920x0_80_0_0_a4b66ae8604b1c203f345a6b8b65f1c0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የማሊ ጦር ኃይሎች እና የሩሲያ ወታደሮች ጂሃዲስቶች ባማኮ ላይ የሰነዘሩትን ጥቃት መከቱ
19:02 25.04.2026 (የተሻሻለ: 19:14 25.04.2026) የማሊ ጦር ኃይሎች እና የሩሲያ ወታደሮች ጂሃዲስቶች ባማኮ ላይ የሰነዘሩትን ጥቃት መከቱጥቃት ፈጻሚዎቹ የማሊ ዋና ከተማ መከላከያን ማናጋት እንዳልቻሉ እና ከፍተኛ ኪሳራ እንደደረሰባቸው በባማኮ የሚገኝ አንድ ምንጭ ገልጸዋል።
አሸባሪዎቹ በኒጀር ወንዝ ወታደራዊ ተቋማት እና የመንግሥት መኖሪያ ቤቶች በሚገኙበት በካቲ ከተማ እና በአየር ማረፊያ በኩል ወደ ከተማው ለመግባት ሞክረው እንደነበር ታውቋል፡፡
ሁኔታው የተረጋጋ እና በሠራዊቱ ቁጥጥር ስር መሆኑን የማሊ ጦር አስታውቋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X