https://amh.sputniknews.africa/20260425/3842207.html
የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት በማሊ የተፈጸሙ ጥቃቶችን አወገዙ
የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት በማሊ የተፈጸሙ ጥቃቶችን አወገዙ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት በማሊ የተፈጸሙ ጥቃቶችን አወገዙማህሙድ አሊ ዩሱፍ "ከማሊ ሕዝብ፣ መከላከያ እና ደህንነት ኃይሎች እና ከሀገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር አብሮነታቸውን ገልጸዋል" ሲል ኮሚሽኑ አስታውቋል። ከቅዳሜ ጠዋት ጀምሮ እስላማዊ... 25.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-25T18:30+0300
2026-04-25T18:30+0300
2026-04-25T18:47+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/19/3842259_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_30c215e8b3e4d340cb5fc027cc7f1009.jpg
የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት በማሊ የተፈጸሙ ጥቃቶችን አወገዙማህሙድ አሊ ዩሱፍ "ከማሊ ሕዝብ፣ መከላከያ እና ደህንነት ኃይሎች እና ከሀገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር አብሮነታቸውን ገልጸዋል" ሲል ኮሚሽኑ አስታውቋል። ከቅዳሜ ጠዋት ጀምሮ እስላማዊ አክራሪዎች እና ተገንጣዮች ከማሊ ዋና ከተማ እስከ ሰሜናዊው የሀገሪቱ ክልሎች ድረስ የተቀናጀ ጥቃት ፈጽመዋል።ሆኖም ሁኔታው በቁጥጥር ስር መዋሉን የማሊ ጦር ኢታማዦር ሹም አስታውቀዋል።በርካታ አሸባሪዎች እንደተገደሉ እና መሳሪያዎች እንደወደሙ እንዲሁም የማጽዳት ሥራው ቀጥሏል ሲል የማሊ ጦር ሠራዊት ገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/19/3842259_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_c7122002fd500707184236f81a6d7a08.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት በማሊ የተፈጸሙ ጥቃቶችን አወገዙ
18:30 25.04.2026 (የተሻሻለ: 18:47 25.04.2026) የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት በማሊ የተፈጸሙ ጥቃቶችን አወገዙማህሙድ አሊ ዩሱፍ "ከማሊ ሕዝብ፣ መከላከያ እና ደህንነት ኃይሎች እና ከሀገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር አብሮነታቸውን ገልጸዋል" ሲል ኮሚሽኑ አስታውቋል።
ከቅዳሜ ጠዋት ጀምሮ እስላማዊ አክራሪዎች እና ተገንጣዮች ከማሊ ዋና ከተማ እስከ ሰሜናዊው የሀገሪቱ ክልሎች ድረስ የተቀናጀ ጥቃት ፈጽመዋል።
ሆኖም ሁኔታው በቁጥጥር ስር መዋሉን የማሊ ጦር ኢታማዦር ሹም አስታውቀዋል።
በርካታ አሸባሪዎች እንደተገደሉ እና መሳሪያዎች እንደወደሙ እንዲሁም የማጽዳት ሥራው ቀጥሏል ሲል የማሊ ጦር ሠራዊት ገልጿል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X