https://amh.sputniknews.africa/20260425/3842052.html
ደቡብ አፍሪካ ከጋና የቀረበባትን አቤቱታ ተከትሎ በውጭ ሀገር ዜጎች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶችን ለመግታት ጥብቅ ቁጥጥር እንደምታደርግ አስታወቀች
ደቡብ አፍሪካ ከጋና የቀረበባትን አቤቱታ ተከትሎ በውጭ ሀገር ዜጎች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶችን ለመግታት ጥብቅ ቁጥጥር እንደምታደርግ አስታወቀች
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ ከጋና የቀረበባትን አቤቱታ ተከትሎ በውጭ ሀገር ዜጎች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶችን ለመግታት ጥብቅ ቁጥጥር እንደምታደርግ አስታወቀች የጋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሙኤል ኦኩዴቶ አብላክዋ፤ በኳዙሉ-ናታል ግዛት አንድ ጋናዊ የመኖሪያ ፈቃድ... 25.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-25T17:03+0300
2026-04-25T17:03+0300
2026-04-25T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3842052.jpg?1777126442
ደቡብ አፍሪካ ከጋና የቀረበባትን አቤቱታ ተከትሎ በውጭ ሀገር ዜጎች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶችን ለመግታት ጥብቅ ቁጥጥር እንደምታደርግ አስታወቀች የጋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሙኤል ኦኩዴቶ አብላክዋ፤ በኳዙሉ-ናታል ግዛት አንድ ጋናዊ የመኖሪያ ፈቃድ እንዲያሳይ ከተጠየቀ በኋላ ሄዶ ሀገሩን "እንዲያበጅ" የተገሰጸበትን ድርጊት አስመልክቶ የደቡብ አፍሪካን አምባሳደር ሐሙስ ዕለት ጠርተው አነጋግረዋል።አምባሳደሩ "ሁኔታው ተባብሶ እንዳይቀጥል መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ" ማሳሰባቸውን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።"በስደተኛ ማኅበረሰቦች ላይ የሚፈጸም የሕግ መተላለፍ፣ ማስፈራራት እና ጥቃት በሕገ-መንግሥታዊ ዲሞክራሲያችን ውስጥ ቦታ የለውም" ሲሉ የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሮናልድ ላሞላ በመንግሥት ስብሰባ ላይ በጉዳዩ ዙሪያ ተናግረዋል። ጋና ጥቃቱን የሚያሳዩ ምሥሎች መውጣታቸውን ተከትሎ ስጋቷን በገለጸች ማግስት፤ በጋናውያን እና በሌሎች የውጭ ሀገር ዜጎች ላይ ጥላቻ አዘል ጥቃት የሚፈጽሙትን በቁጥጥር ስር እንደሚያውሉ የደቡብ አፍሪካ ባለሥልጣናት አረጋግጠዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ደቡብ አፍሪካ ከጋና የቀረበባትን አቤቱታ ተከትሎ በውጭ ሀገር ዜጎች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶችን ለመግታት ጥብቅ ቁጥጥር እንደምታደርግ አስታወቀች
17:03 25.04.2026 (የተሻሻለ: 17:14 25.04.2026) ደቡብ አፍሪካ ከጋና የቀረበባትን አቤቱታ ተከትሎ በውጭ ሀገር ዜጎች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶችን ለመግታት ጥብቅ ቁጥጥር እንደምታደርግ አስታወቀች
የጋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሙኤል ኦኩዴቶ አብላክዋ፤ በኳዙሉ-ናታል ግዛት አንድ ጋናዊ የመኖሪያ ፈቃድ እንዲያሳይ ከተጠየቀ በኋላ ሄዶ ሀገሩን "እንዲያበጅ" የተገሰጸበትን ድርጊት አስመልክቶ የደቡብ አፍሪካን አምባሳደር ሐሙስ ዕለት ጠርተው አነጋግረዋል።
አምባሳደሩ "ሁኔታው ተባብሶ እንዳይቀጥል መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ" ማሳሰባቸውን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
"በስደተኛ ማኅበረሰቦች ላይ የሚፈጸም የሕግ መተላለፍ፣ ማስፈራራት እና ጥቃት በሕገ-መንግሥታዊ ዲሞክራሲያችን ውስጥ ቦታ የለውም" ሲሉ የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሮናልድ ላሞላ በመንግሥት ስብሰባ ላይ በጉዳዩ ዙሪያ ተናግረዋል።
ጋና ጥቃቱን የሚያሳዩ ምሥሎች መውጣታቸውን ተከትሎ ስጋቷን በገለጸች ማግስት፤ በጋናውያን እና በሌሎች የውጭ ሀገር ዜጎች ላይ ጥላቻ አዘል ጥቃት የሚፈጽሙትን በቁጥጥር ስር እንደሚያውሉ የደቡብ አፍሪካ ባለሥልጣናት አረጋግጠዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X