የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም ተጠቃሚ ተማሪዎች ቁጥር 8 ሚሊዮን ደረሰ
— Sputnik Ethiopia (@sputnik_ethio) April 25, 2026
🗣 የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ የ100 ቀናት የመንግሥት የሥራ አፈጻጸምን አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ ላይ ይፋ ያደረጉት ነው።
📈ሚኒስትሩ በማብራሪያቸው ከ2010 ዓ.ም… pic.twitter.com/pKUju1C2q9
የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም ተጠቃሚ ተማሪዎች ቁጥር 8 ሚሊዮን ደረሰ
የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ የ100 ቀናት የመንግሥት የሥራ አፈጻጸምን አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ ላይ ይፋ ያደረጉት ነው።
ሚኒስትሩ በማብራሪያቸው ከ2010 ዓ.ም በፊት 4 ሺህ የነበረው የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች ቁጥር ባለፉት አምስት ዓመታት ብቻ ወደ 34 ሺህ ማደጉንም ተናግረዋል።
በያዝነው ዓመት ምንም ዓይነት የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት በሌለባቸው 626 ወረዳዎች ውስጥ 1 ሺህ 452 አዳዲስ ትምህርት ቤቶችን ለመክፈት ወደ ሥራ መገባቱንም ገልፀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ የ100 ቀናት የመንግሥት የሥራ አፈጻጸምን አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ ላይ ይፋ ያደረጉት ነው።
ሚኒስትሩ በማብራሪያቸው ከ2010 ዓ.ም በፊት 4 ሺህ የነበረው የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች ቁጥር ባለፉት አምስት ዓመታት ብቻ ወደ 34 ሺህ ማደጉንም ተናግረዋል።
በያዝነው ዓመት ምንም ዓይነት የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት በሌለባቸው 626 ወረዳዎች ውስጥ 1 ሺህ 452 አዳዲስ ትምህርት ቤቶችን ለመክፈት ወደ ሥራ መገባቱንም ገልፀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X