የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም ተጠቃሚ ተማሪዎች ቁጥር 8 ሚሊዮን ደረሰ

ሰብስክራይብ
የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም ተጠቃሚ ተማሪዎች ቁጥር 8 ሚሊዮን ደረሰ

የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ የ100 ቀናት የመንግሥት የሥራ አፈጻጸምን አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ ላይ ይፋ ያደረጉት ነው።

ሚኒስትሩ በማብራሪያቸው ከ2010 ዓ.ም በፊት 4 ሺህ የነበረው የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች ቁጥር ባለፉት አምስት ዓመታት ብቻ ወደ 34 ሺህ ማደጉንም ተናግረዋል።

በያዝነው ዓመት ምንም ዓይነት የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት በሌለባቸው 626 ወረዳዎች ውስጥ 1 ሺህ 452 አዳዲስ ትምህርት ቤቶችን ለመክፈት ወደ ሥራ መገባቱንም ገልፀዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0