የመጀመሪያው የኤ.አይ ፎቶ ዐውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ተከፈተ

አዲስ አበባ
አዲስ አበባ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 25.04.2026
ሰብስክራይብ
የመጀመሪያው የኤ.አይ ፎቶ ዐውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ተከፈተ

ታዋቂው ኢትዮጵያዊ አርቲስት መክብብ ታደሰ 'ተረት እና ህልሞች' በሚል ጭብጥ ሙሉ በሙሉ በሰው ሠራሽ አስተውህሎት በመታገዝ የተሠሩ የፎቶግራፍና የምሥል ሥራዎችን ለእይታ እንዳቀረበ የስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ ዘግቧል።

አርቲስቱ ከተለመደው የካሜራ ፎቶግራፍ ጥበብ ወጥቶ ምሥሎችን በቴክኖሎጂ ውጤቶች በማመንጨት፤ በኢትዮጵያ ዘመናዊ የጥበብ ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የከፈተበት ነው ተብሏል።

ዐውደ ርዕዩ ከሚያዝያ 17 እስከ ግንቦት 9 ቀን 2018 ዓ.ም ለሕዝብ ዕይታ ክፍት ሆኖ ይቆያል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0