የኢትዮጵያ አየር መንገድ በታዋቂ ዓለም አቀፍ ሽልማት በሦስት ዘርፎች የበላይ ሆነ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ  - Sputnik አፍሪካ, 1920, 25.04.2026
ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በታዋቂ ዓለም አቀፍ ሽልማት በሦስት ዘርፎች የበላይ ሆነ

የአፍሪካ ግዙፉ አየር መንገድ በጀርመን ሀምቡርግ በተካሄደው የ2026 የፓክስ ሪደርሺፕ የሽልማት ሥነ-ሥርዓት ላይ እውቅናውን ተረክቧል።

አየር መንገዱ ያሸነፈባቸው ዘርፎች፦

ምርጥ የምግብ አገልግሎት (በአፍሪካ)፣
ምርጥ አጠቃላይ የመንገደኞች ተሞክሮ (በአፍሪካ)፣
ለሕፃናት የሚቀርብ ምርጥ የአገልግሎት ቁሳቁስ።


የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው፤ “ሽልማቱ አየር መንገዱ ለላቀ አገልግሎትና ለኢትዮጵያዊ የእንግዳ ተቀባይነት ጥበብ ያለውን ቁርጠኝነት የሚያረጋግጥ ነው” ብለዋል።


ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0