የቻጎስ ደሴቶች ርክክብ መንጠልጠል የአንግሎ ሳክሶኖችን ወረተኝነት ያረጋግጣል - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ

የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.04.2026
ሰብስክራይብ
የቻጎስ ደሴቶች ርክክብ መንጠልጠል የአንግሎ ሳክሶኖችን ወረተኝነት ያረጋግጣል - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ


"የቻጎስ ጉዳይ አንድ በደንብ የሚታወቅ እውነት በድጋሚ አረጋግጧል፡፡ ይህም ከአንግሎ ሳክሶኖች (እንግሊዞች) ጋር የሚደረጉ ስምምነቶች በሚያሳዝን ሁኔታ የማይታመኑ መሆናቸውን ነው" ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ አብራርተዋል።


የእንግሊዝ ባለሥልጣናት የአሜሪካን መንግሥት ትችት ተከትሎ የቻጎስ ደሴቶችን ለሞሪሸስ አሳልፎ ለመስጠት የተደረገውን ስምምነት የሚያፀድቀውን ረቂቅ አዋጅ እንደሰረዙ ቀደም ብለው ምዕራባውያን ሚዲያዎች ዘግበዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0