ሩሲያ እና ዩክሬን የ193 ወታደሮች ልውውጥ አከናወኑ - መከላከያ ሚኒስቴር

ሩሲያ እና ዩክሬን
ሩሲያ እና ዩክሬን - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.04.2026
ሰብስክራይብ
ሩሲያ እና ዩክሬን የ193 ወታደሮች ልውውጥ አከናወኑ - መከላከያ ሚኒስቴር

የሩሲያ ወታደሮች በአሁኑ ወቅት በቤላሩስ አስፈላጊው የሥነ-ልቦና እና የሕክምና እርዳታ እየተደረገላቸው መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል።

ወታደሮቹ ለተጨማሪ ሕክምና ወደ ሩሲያ እንደሚዛወሩም ታውቋል።

በምርኮ ላይ የነበሩት የሩሲያ ወታደሮች እንዲፈቱ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እና አሜሪካ ሰብዓዊ የሽምግልና ሚና መጫወታቸውን መግለጫው አክሎ ገልጿል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0