የኢትዮጵያ የማዕድን ዘርፍ ወጪ ንግድ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 4 ቢሊዮን ዶላር ገቢ አስገኘ

ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ የማዕድን ዘርፍ ወጪ ንግድ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 4 ቢሊዮን ዶላር ገቢ አስገኘ

የወጪ ንግዱ በዚህ ዓመት የ87 በመቶ ገደማ ብልጫ የታየበት እንደሆነ የማዕድን ሚኒስትር ሃብታሙ ተገኘ ገልጸዋል።

በዘርፉ የተደረጉ መዋቅራዊ ለውጦች፣ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች እና የኢንቨስትመንት ማበረታቻዎች ለውጤቱ በዋነኛነት ተጠቃሽ መሆናቸው ተጠቁሟል።

የወርቅ ምርት አሁንም ከፍተኛውን የገቢ ድርሻ የሚይዝ ሲሆን የጋዝ፣ የፖታሽ፣ የታንታለም፣ የሊቲየም እና የኒኬል ልማት ሥራዎች ለሀገሪቱ በቀጣይ ተጨማሪ አቅም እንደሚሆኑ ሚኒስትሩ አክለው ገልጸዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0