https://amh.sputniknews.africa/20260424/3835023.html
የኢትዮጵያ ዝቅተኛ የካርቦን ልማት ሞዴል በተራማጅነቱ አድናቆት ተቸረው
የኢትዮጵያ ዝቅተኛ የካርቦን ልማት ሞዴል በተራማጅነቱ አድናቆት ተቸረው
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ዝቅተኛ የካርቦን ልማት ሞዴል በተራማጅነቱ አድናቆት ተቸረው በጀርመን በርሊን በተካሄደው የ "ፒተርስበርግ የአየር ንብረት ውይይት" በተለይም የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ትራንስፖርት ተነሳሽነት በአርአያነት እንደተጠቀሰ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር... 24.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-24T15:18+0300
2026-04-24T15:18+0300
2026-04-24T16:33+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/18/3835387_0:101:1080:709_1920x0_80_0_0_c81f93a98a0be1906308fd2a5e66599c.jpg
የኢትዮጵያ ዝቅተኛ የካርቦን ልማት ሞዴል በተራማጅነቱ አድናቆት ተቸረው በጀርመን በርሊን በተካሄደው የ "ፒተርስበርግ የአየር ንብረት ውይይት" በተለይም የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ትራንስፖርት ተነሳሽነት በአርአያነት እንደተጠቀሰ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቋል። ሀገሪቱ 95 በመቶ የኃይል ፍላጎቷን ከታዳሽ ኃይል በማመንጨት ሩቅ አሳቢ እና ተራማጅ አካሄድ እየተከተለች እንደምትገኝም ተገልጿል። የኢትዮጵያ ልዑክ ለአየር ንብረት ለውጥ መቋቋሚያ የሚሆን ተጨማሪ ፋይናንስ ወደ አፍሪካ እንዲፈስ እና የአኅጉሪቱ ሀገራት የዕዳ ጫና እንዲቀል ጥሪ አቅርቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/18/3835387_0:0:1080:810_1920x0_80_0_0_f9fecf070cb84ca71d9ac87ef3f7d907.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ዝቅተኛ የካርቦን ልማት ሞዴል በተራማጅነቱ አድናቆት ተቸረው
15:18 24.04.2026 (የተሻሻለ: 16:33 24.04.2026) የኢትዮጵያ ዝቅተኛ የካርቦን ልማት ሞዴል በተራማጅነቱ አድናቆት ተቸረው በጀርመን በርሊን በተካሄደው የ "ፒተርስበርግ የአየር ንብረት ውይይት" በተለይም የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ትራንስፖርት ተነሳሽነት በአርአያነት እንደተጠቀሰ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቋል።
ሀገሪቱ 95 በመቶ የኃይል ፍላጎቷን ከታዳሽ ኃይል በማመንጨት ሩቅ አሳቢ እና ተራማጅ አካሄድ እየተከተለች እንደምትገኝም ተገልጿል።
የኢትዮጵያ ልዑክ ለአየር ንብረት ለውጥ መቋቋሚያ የሚሆን ተጨማሪ ፋይናንስ ወደ አፍሪካ እንዲፈስ እና የአኅጉሪቱ ሀገራት የዕዳ ጫና እንዲቀል ጥሪ አቅርቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X