https://amh.sputniknews.africa/20260424/3833521.html
ሩሲያ እና አፍሪካ ተላላፊ በሽታዎችን በጋራ በመዋጋት የሚያደርጉት ትብብር 'ሁለቱንም ተጠቃሚ የሚያደርግ' ነው - የቡርኪና ፋሶ ተመራማሪ
ሩሲያ እና አፍሪካ ተላላፊ በሽታዎችን በጋራ በመዋጋት የሚያደርጉት ትብብር 'ሁለቱንም ተጠቃሚ የሚያደርግ' ነው - የቡርኪና ፋሶ ተመራማሪ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ እና አፍሪካ ተላላፊ በሽታዎችን በጋራ በመዋጋት የሚያደርጉት ትብብር 'ሁለቱንም ተጠቃሚ የሚያደርግ' ነው - የቡርኪና ፋሶ ተመራማሪቡርኪና ፋሶ አቅሟን ለማጠናከር ከሩሲያ ተንቀሳቃሽ የላቦራቶሪ ድጋፍ ማግኘቷን በብሔራዊ የሕዝብ ጤና ኢንስቲትዩት... 24.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-24T10:34+0300
2026-04-24T10:34+0300
2026-04-24T10:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/18/3833368_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_849afe3c0161b6518be8aa75d4dcb07d.jpg
ሩሲያ እና አፍሪካ ተላላፊ በሽታዎችን በጋራ በመዋጋት የሚያደርጉት ትብብር 'ሁለቱንም ተጠቃሚ የሚያደርግ' ነው - የቡርኪና ፋሶ ተመራማሪቡርኪና ፋሶ አቅሟን ለማጠናከር ከሩሲያ ተንቀሳቃሽ የላቦራቶሪ ድጋፍ ማግኘቷን በብሔራዊ የሕዝብ ጤና ኢንስቲትዩት የማዕከላዊ ሪፈራል ላቦራቶሪ ዳይሬክተር ኢሲዶር ቦንኩንጉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።ተመራማሪው በብራዛቪል እየተካሄደ ካለው ከሩሲያ-አፍሪካ ተላላፊ በሽታዎችን የመከላከል ኮንፈረንስ ጎን ለጎን ሲናገሩ "ሩሲያ በጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ አስተባባሪነት ሥልጠናዎችንም እየሰጠች ነው" ብለዋል። የዚህ ዓይነቱ ትብብር በሁለቱም ወገኖች ተጠቃሚነት ላይ በተመሠረተ ማዕቀፍ ውስጥ የእውቀት ልውውጥ እና የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማሳደግ ዓላማው ያደረገ መሆኑን ቦንኩንጉ ጠቁመዋል።ኮንፈረንሱ የተዘጋጀው "ሮስፖትሬብናድዞር" በተሰኘው የሩሲያ የጤና ጥበቃ አገልግሎት አማካኝነት ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ እና አፍሪካ ተላላፊ በሽታዎችን በጋራ በመዋጋት የሚያደርጉት ትብብር 'ሁለቱንም ተጠቃሚ የሚያደርግ' ነው - የቡርኪና ፋሶ ተመራማሪ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ እና አፍሪካ ተላላፊ በሽታዎችን በጋራ በመዋጋት የሚያደርጉት ትብብር 'ሁለቱንም ተጠቃሚ የሚያደርግ' ነው - የቡርኪና ፋሶ ተመራማሪ
2026-04-24T10:34+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/18/3833368_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_3aa2361ef22f6a91786049965dd2214c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ እና አፍሪካ ተላላፊ በሽታዎችን በጋራ በመዋጋት የሚያደርጉት ትብብር 'ሁለቱንም ተጠቃሚ የሚያደርግ' ነው - የቡርኪና ፋሶ ተመራማሪ
10:34 24.04.2026 (የተሻሻለ: 10:44 24.04.2026) ሩሲያ እና አፍሪካ ተላላፊ በሽታዎችን በጋራ በመዋጋት የሚያደርጉት ትብብር 'ሁለቱንም ተጠቃሚ የሚያደርግ' ነው - የቡርኪና ፋሶ ተመራማሪ
ቡርኪና ፋሶ አቅሟን ለማጠናከር ከሩሲያ ተንቀሳቃሽ የላቦራቶሪ ድጋፍ ማግኘቷን በብሔራዊ የሕዝብ ጤና ኢንስቲትዩት የማዕከላዊ ሪፈራል ላቦራቶሪ ዳይሬክተር ኢሲዶር ቦንኩንጉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
ተመራማሪው በብራዛቪል እየተካሄደ ካለው ከሩሲያ-አፍሪካ ተላላፊ በሽታዎችን የመከላከል ኮንፈረንስ ጎን ለጎን ሲናገሩ "ሩሲያ በጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ አስተባባሪነት ሥልጠናዎችንም እየሰጠች ነው" ብለዋል።
የዚህ ዓይነቱ ትብብር በሁለቱም ወገኖች ተጠቃሚነት ላይ በተመሠረተ ማዕቀፍ ውስጥ የእውቀት ልውውጥ እና የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማሳደግ ዓላማው ያደረገ መሆኑን ቦንኩንጉ ጠቁመዋል።
ኮንፈረንሱ የተዘጋጀው "ሮስፖትሬብናድዞር" በተሰኘው የሩሲያ የጤና ጥበቃ አገልግሎት አማካኝነት ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X