ዋይልድቤሪስ የኢትዮጵያ እና ሩሲያን የኢኮኖሚ ግንኙነት ለመለወጥ ያግዛል - የኩባንያው የኢትዮጵያ ኃላፊ
17:20 23.04.2026 (የተሻሻለ: 19:28 23.04.2026)
ሰብስክራይብ
ዋይልድቤሪስ የኢትዮጵያ እና ሩሲያን የኢኮኖሚ ግንኙነት ለመለወጥ ያግዛል - የኩባንያው የኢትዮጵያ ኃላፊ
— Sputnik Ethiopia (@sputnik_ethio) April 23, 2026
🗣 የሩሲያ ግዙፍ የበየነ መረብ የንግድ መተግበሪያ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ብሩክ ገነነ፤ መድረኩ የሁለቱን ሀገራት ኢኮኖሚ እንደሚያንቀሳቅስ… pic.twitter.com/TsVPrW8imb
ዋይልድቤሪስ የኢትዮጵያ እና ሩሲያን የኢኮኖሚ ግንኙነት ለመለወጥ ያግዛል - የኩባንያው የኢትዮጵያ ኃላፊ
የሩሲያ ግዙፍ የበየነ መረብ የንግድ መተግበሪያ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ብሩክ ገነነ፤ መድረኩ የሁለቱን ሀገራት ኢኮኖሚ እንደሚያንቀሳቅስ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"በገበያው ውስጥ ያለው ዋነኛው ክፍተት የቅንጅት ውስንነት እና ሻጮችን፣ ሸማቾችን፣ ሎጅስቲክን እና ክፍያዎችን ወደ ቀልጣፉ የበየነ መረብ ንግድ የሚያገናኝ ምቹ ሥርዓት ነው። ስለዚህ ዋይልድቤሪስ ያለውን ሰፊ ልምድ በመጠቀም በኢትዮጵያ ውስጥ ይበልጥ የተገናኘ የችርቻሮ ንግድ ከባቢን ለመፍጠር ይሠራል" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
የሩሲያ ግዙፍ የበየነ መረብ የንግድ መተግበሪያ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ብሩክ ገነነ፤ መድረኩ የሁለቱን ሀገራት ኢኮኖሚ እንደሚያንቀሳቅስ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"በገበያው ውስጥ ያለው ዋነኛው ክፍተት የቅንጅት ውስንነት እና ሻጮችን፣ ሸማቾችን፣ ሎጅስቲክን እና ክፍያዎችን ወደ ቀልጣፉ የበየነ መረብ ንግድ የሚያገናኝ ምቹ ሥርዓት ነው። ስለዚህ ዋይልድቤሪስ ያለውን ሰፊ ልምድ በመጠቀም በኢትዮጵያ ውስጥ ይበልጥ የተገናኘ የችርቻሮ ንግድ ከባቢን ለመፍጠር ይሠራል" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X