ኢትዮጵያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 4.85 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካቷ ተገለፀ
14:23 23.04.2026 (የተሻሻለ: 14:51 23.04.2026)
ሰብስክራይብ
🇪🇹 ኢትዮጵያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 4.85 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካቷ ተገለፀ
— Sputnik Ethiopia (@sputnik_ethio) April 23, 2026
በተመሳሳይ ወቅት 433 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ምርቶች ለውጭ ገበያ መቅረባቸውን @ethio_Industry @melaku_alebel ተናግረዋል፡፡
🗣 ቀደም… pic.twitter.com/P4c96Ct4vr
ኢትዮጵያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 4.85 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካቷ ተገለፀ
በተመሳሳይ ወቅት 433 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ምርቶች ለውጭ ገበያ መቅረባቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ተናግረዋል፡፡
ቀደም ሲል 4.8 በመቶ የነበረው የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ዕድገት አሁን ላይ ወደ 13 በመቶ ማደጉንም ሚኒስትሩ ገልፀዋል፡፡
በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አማካኝነት 754 አዳዲስ የገጠር ኢንዱስትሪዎች ወደ ማምረት መሸጋገራቸውም ተመላክቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
በተመሳሳይ ወቅት 433 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ምርቶች ለውጭ ገበያ መቅረባቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ተናግረዋል፡፡
ቀደም ሲል 4.8 በመቶ የነበረው የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ዕድገት አሁን ላይ ወደ 13 በመቶ ማደጉንም ሚኒስትሩ ገልፀዋል፡፡
በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አማካኝነት 754 አዳዲስ የገጠር ኢንዱስትሪዎች ወደ ማምረት መሸጋገራቸውም ተመላክቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X