የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ100 በላይ አዳዲስ አውሮፕላኖችን ሊያዝ ነው

ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ100 በላይ አዳዲስ አውሮፕላኖችን ሊያዝ ነው

አየር መንገዱ አቅሙን በእጥፍ ለማሳደግ ከጠባብ እስከ ሰፊ የቦይንግ እና ኤርባስ አውሮፕላኖችን ለመግዛት የቴክኒክ ግምገማ እያደረገ እንደሚገኝ አስታውቋል።

የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው "አየር መንገዱ በ2040 የአውሮፕላን ቁጥሩን በእጥፍ ለማሳደግ፤ በሚቀጥሉት አንድ ወይም ሁለት ዓመታት ውስጥ ቀጣይ ዙር የግዢ ትዕዛዞችን ያቀርባል” ብለዋል።

ለአንድ የአቪዬሽን ዜና ድረ-ገጽ በሰጡት ቃል በ12.5 ቢሊዮን ዶላር ወጪ የሚገነባው የቢሾፍቱ አየር ማረፊያ የአፍሪካን የአቪዬሽን ገጽታ የሚለውጥ ነው ሲሉም ተናግረዋል።

“የአፍሪካ ዱባይ ወይም የአፍሪካ ኢስታንቡል ይሆናል” ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0