https://amh.sputniknews.africa/20260422/3827727.html
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ኪሪል በናይጄሪያ እና በሶሪያ በክርስቲያኖች ላይ የሚፈጸሙ የሽብር ጥቃቶችን አወገዙ
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ኪሪል በናይጄሪያ እና በሶሪያ በክርስቲያኖች ላይ የሚፈጸሙ የሽብር ጥቃቶችን አወገዙ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ኪሪል በናይጄሪያ እና በሶሪያ በክርስቲያኖች ላይ የሚፈጸሙ የሽብር ጥቃቶችን አወገዙ እየተባባሰ በመጣው የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት በሶሪያ የሚገኙ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ከጽንፈኞች... 22.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-22T19:54+0300
2026-04-22T19:54+0300
2026-04-22T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3827727.jpg?1776877443
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ኪሪል በናይጄሪያ እና በሶሪያ በክርስቲያኖች ላይ የሚፈጸሙ የሽብር ጥቃቶችን አወገዙ እየተባባሰ በመጣው የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት በሶሪያ የሚገኙ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ከጽንፈኞች የሚሰነዘርባቸው ጥቃት እና ጫና በእጅጉ አሳሳቢ መሆኑን የሞስኮ እና የመላው ሩሲያ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ኪሪል ገልጸዋል። ቅዱስነታቸው በናይጄሪያ ያለውን ሁኔታም ያነሱ ሲሆን በሀገሪቱ በሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ላይ ጭካኔ የተሞላባቸው እና ህሊና ቢስ ጥቃቶች መቀጠላቸውን ጠቁመዋል። በቅርቡም የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን የአፍሪካ ሀገረ ስብከት አማኞች የዚህ ሽብር ሰለባ መሆናቸውን አስታውቀዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ኪሪል በናይጄሪያ እና በሶሪያ በክርስቲያኖች ላይ የሚፈጸሙ የሽብር ጥቃቶችን አወገዙ
19:54 22.04.2026 (የተሻሻለ: 20:04 22.04.2026) የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ኪሪል በናይጄሪያ እና በሶሪያ በክርስቲያኖች ላይ የሚፈጸሙ የሽብር ጥቃቶችን አወገዙ
እየተባባሰ በመጣው የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት በሶሪያ የሚገኙ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ከጽንፈኞች የሚሰነዘርባቸው ጥቃት እና ጫና በእጅጉ አሳሳቢ መሆኑን የሞስኮ እና የመላው ሩሲያ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ኪሪል ገልጸዋል።
ቅዱስነታቸው በናይጄሪያ ያለውን ሁኔታም ያነሱ ሲሆን በሀገሪቱ በሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ላይ ጭካኔ የተሞላባቸው እና ህሊና ቢስ ጥቃቶች መቀጠላቸውን ጠቁመዋል። በቅርቡም የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን የአፍሪካ ሀገረ ስብከት አማኞች የዚህ ሽብር ሰለባ መሆናቸውን አስታውቀዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X