https://amh.sputniknews.africa/20260422/3825612.html
የኢትዮጵያ ተፈጥሯዊ የግብርና ገበያ እስከ 2026 ድረስ 453 ሚሊዮን ዶላር ይደርሳል ተባለ
የኢትዮጵያ ተፈጥሯዊ የግብርና ገበያ እስከ 2026 ድረስ 453 ሚሊዮን ዶላር ይደርሳል ተባለ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ተፈጥሯዊ የግብርና ገበያ እስከ 2026 ድረስ 453 ሚሊዮን ዶላር ይደርሳል ተባለ የዲጂታል አገልግሎት መስፋፋት እና ለተፈጥሯዊ ምርቶች ያለው ከፍተኛ የወጪ ንግድ ፍላጎት ገበያው በ2017 ከነበረበት 186.4 ሚሊዮን ዶላር ተነስቶ፤ በቀጣይ... 22.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-22T18:10+0300
2026-04-22T18:10+0300
2026-04-22T18:21+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/16/3826325_32:0:948:515_1920x0_80_0_0_1b92c290b59771850dd6881a52fb1d2a.jpg
የኢትዮጵያ ተፈጥሯዊ የግብርና ገበያ እስከ 2026 ድረስ 453 ሚሊዮን ዶላር ይደርሳል ተባለ የዲጂታል አገልግሎት መስፋፋት እና ለተፈጥሯዊ ምርቶች ያለው ከፍተኛ የወጪ ንግድ ፍላጎት ገበያው በ2017 ከነበረበት 186.4 ሚሊዮን ዶላር ተነስቶ፤ በቀጣይ 8 ዓመታት ከእጥፍ በላይ እንደሚያድግ የጥናት ሪፖርት አመልክቷል። ዘርፉ በየዓመቱ የ10.37 በመቶ ዕድገት ያስመዘግባል ተብሎ እንደሚጠበቅም አይማርክ የተሰኘውን የገበያ ጥናት ኩባንያ የምርምር ውጤት ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘገቧል። ለኢትዮጵያ ኦርጋኒክ ምርቶች (በተለይም ጥራጥሬ፣ እህል፣ አትክልትና ፍራፍሬ) ያለው ዓለም አቀፍ ፍላጎት መጨመር ለአርሶ አደሩ ሰፊ የገበያ ዕድል እየፈጠረ ነው ተብሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/16/3826325_147:0:834:515_1920x0_80_0_0_c59118c32deb8128fe41db55962aa2c9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ተፈጥሯዊ የግብርና ገበያ እስከ 2026 ድረስ 453 ሚሊዮን ዶላር ይደርሳል ተባለ
18:10 22.04.2026 (የተሻሻለ: 18:21 22.04.2026) የኢትዮጵያ ተፈጥሯዊ የግብርና ገበያ እስከ 2026 ድረስ 453 ሚሊዮን ዶላር ይደርሳል ተባለ የዲጂታል አገልግሎት መስፋፋት እና ለተፈጥሯዊ ምርቶች ያለው ከፍተኛ የወጪ ንግድ ፍላጎት ገበያው በ2017 ከነበረበት 186.4 ሚሊዮን ዶላር ተነስቶ፤ በቀጣይ 8 ዓመታት ከእጥፍ በላይ እንደሚያድግ የጥናት ሪፖርት አመልክቷል።
ዘርፉ በየዓመቱ የ10.37 በመቶ ዕድገት ያስመዘግባል ተብሎ እንደሚጠበቅም አይማርክ የተሰኘውን የገበያ ጥናት ኩባንያ የምርምር ውጤት ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘገቧል።
ለኢትዮጵያ ኦርጋኒክ ምርቶች (በተለይም ጥራጥሬ፣ እህል፣ አትክልትና ፍራፍሬ) ያለው ዓለም አቀፍ ፍላጎት መጨመር ለአርሶ አደሩ ሰፊ የገበያ ዕድል እየፈጠረ ነው ተብሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X