ብሪክስ አካታችነትን መሠረት ያደረገ ዓለም አቀፍ የትብብር መድረክ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
17:03 22.04.2026 (የተሻሻለ: 18:38 22.04.2026)
ሰብስክራይብ
ብሪክስ አካታችነትን መሠረት ያደረገ ዓለም አቀፍ የትብብር መድረክ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
— Sputnik Ethiopia (@sputnik_ethio) April 22, 2026
🇧🇷 3ኛው የብሪክስ አሰላሳይ ተቋማት ጉባኤ በባህርዳር እየተካሄደ ነው።
🗣️ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የማህበራዊ ፖሊሲ አማካሪ አምባሳደር ምኒልክ አለሙ፤… pic.twitter.com/i2OEmx9KHy
ብሪክስ አካታችነትን መሠረት ያደረገ ዓለም አቀፍ የትብብር መድረክ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
3ኛው የብሪክስ አሰላሳይ ተቋማት ጉባኤ በባህርዳር እየተካሄደ ነው።
በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የማህበራዊ ፖሊሲ አማካሪ አምባሳደር ምኒልክ አለሙ፤ “የኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት በሀገሪቱ የባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ታሪክ ውስጥ ቁልፍ ምዕራፍ” ማለታችውን የስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ ከቦታው በላከው ዘገባ አመልክቷል።
ተጨማሪ ዘገባውን ከቪዲዮው ይከታተሉ፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
3ኛው የብሪክስ አሰላሳይ ተቋማት ጉባኤ በባህርዳር እየተካሄደ ነው።
በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የማህበራዊ ፖሊሲ አማካሪ አምባሳደር ምኒልክ አለሙ፤ “የኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት በሀገሪቱ የባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ታሪክ ውስጥ ቁልፍ ምዕራፍ” ማለታችውን የስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ ከቦታው በላከው ዘገባ አመልክቷል።
ተጨማሪ ዘገባውን ከቪዲዮው ይከታተሉ፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X