https://amh.sputniknews.africa/20260422/3825043.html
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ዘርፉ አጠቃላይ የኢኮኖሚ ድርሻ 3.7 በመቶ መድረሱ ተገለፀ
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ዘርፉ አጠቃላይ የኢኮኖሚ ድርሻ 3.7 በመቶ መድረሱ ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ዘርፉ አጠቃላይ የኢኮኖሚ ድርሻ 3.7 በመቶ መድረሱ ተገለፀ ዘርፉ ለአጠቃላይ ኢኮኖሚ ዕድገት የሚያበረክተው ድርሻ በ2017 ዓ.ም ከ3.1 በመቶ ወደ 3.7 በመቶ ማደጉን የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ የዘጠኝ ወራት የሥራ... 22.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-22T16:35+0300
2026-04-22T16:35+0300
2026-04-22T16:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/16/3824890_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_f101856a30be7e79fdf602503ff219f3.jpg
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ዘርፉ አጠቃላይ የኢኮኖሚ ድርሻ 3.7 በመቶ መድረሱ ተገለፀ ዘርፉ ለአጠቃላይ ኢኮኖሚ ዕድገት የሚያበረክተው ድርሻ በ2017 ዓ.ም ከ3.1 በመቶ ወደ 3.7 በመቶ ማደጉን የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ባቀረቡበት ወቅት ገልፀዋል። የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በተለያዩ ተግዳሮቶች ውስጥም ሆኖ ጠንካራ ዕድገት እያሳየ ይገኛልም ብለዋል። የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2018 በጀት ዓመት 10.2 በመቶ ዕድገት ያስመዘግባል ተብሎ ይጠበቃል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ |
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ዘርፉ አጠቃላይ የኢኮኖሚ ድርሻ 3
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ዘርፉ አጠቃላይ የኢኮኖሚ ድርሻ 3
2026-04-22T16:35+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/16/3824890_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_080b76c6b6914562f8e2d8c768dde507.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ዘርፉ አጠቃላይ የኢኮኖሚ ድርሻ 3.7 በመቶ መድረሱ ተገለፀ
16:35 22.04.2026 (የተሻሻለ: 16:44 22.04.2026) የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ዘርፉ አጠቃላይ የኢኮኖሚ ድርሻ 3.7 በመቶ መድረሱ ተገለፀ
ዘርፉ ለአጠቃላይ ኢኮኖሚ ዕድገት የሚያበረክተው ድርሻ በ2017 ዓ.ም ከ3.1 በመቶ ወደ 3.7 በመቶ ማደጉን የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ባቀረቡበት ወቅት ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በተለያዩ ተግዳሮቶች ውስጥም ሆኖ ጠንካራ ዕድገት እያሳየ ይገኛልም ብለዋል።
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2018 በጀት ዓመት 10.2 በመቶ ዕድገት ያስመዘግባል ተብሎ ይጠበቃል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ |