ፑቲን ሲሼልስ በሚመጣው የ "ሩሲያ-አፍሪካ" መድረክ ላይ እንድትሳተፍ ግብዣ አቀረቡ
16:13 22.04.2026 (የተሻሻለ: 16:24 22.04.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
ፑቲን ሲሼልስ በሚመጣው የ "ሩሲያ-አፍሪካ" መድረክ ላይ እንድትሳተፍ ግብዣ አቀረቡ
ቭላድሚር ፑቲን ከሲሼልስ ፕሬዚዳንት ፓትሪክ ሄርሚኒ ጋር በሞስኮ ውይይት አካሂደዋል፡፡
የሩሲያ ፕሬዚዳንት ከሲሼልስ አቻቸው ጋር ባደረጉት ስብሰባ የተናገሯቸው ሌሎች ቁልፍ መግለጫዎች፦
◻ ሲሼልስ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በርካታ ተነሳሽነቶችን በመደገፏ ሩሲያ አመስጋኝ ናት፡፡
◻ ፑቲን የሲሼልስ ልዩ ባሕል የሩሲያውያንን ትኩረት እንደሚስብ እምነታቸውን ገልጸዋል፡፡
◻ የሩሲያ ቱሪስቶች ወደ ሲሼልስ የሚደርጉት ጉዞ እያደገ ነው፤ የተጨማሪ እድገት ተስፋም አለ።
◻ የሩሲያ እና ሲሼልስ የንግድ እና የኢኮኖሚ ትስስር መጠን አነስተኛ ነው፤ ነገር ግን ለመሻሻል ዕድሎች አሉ።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X