ከ20 ዓመታት በላይ ያገለገለው የኢትዮጵያ የአቪዬሽን ደህንነት አዋጅ በአዲስ ተተካ

ኢትዮጵያ
ኢትዮጵያ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.04.2026
ሰብስክራይብ
ከ20 ዓመታት በላይ ያገለገለው የኢትዮጵያ የአቪዬሽን ደህንነት አዋጅ በአዲስ ተተካ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ የኢትዮጵያ አዲሱን የአቪዬሽን ደህንነት ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ሚያዚያ 13፣ 2018 ዓ.ም አጽድቋል፡፡

አዲሱ የሕግ ማዕቀፍ፤ ሀገሪቱ በዘርፉ ያስመዘገበችውን ከፍተኛ ውጤት የሚያስቀጥል እንደሆነና ደህንነቱ የተጠበቀ፣ በቴክኖሎጂ የታገዘ እንዲሁም ዘመን ያመጣቸውን ውስብስብ ሕገ-ወጥ ጣልቃ ገብ ድርጊቶችን ለመቆጣጠር የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡

በተጨማሪም በቀድሞ አዋጅ 432/1997 ያልተካተቱ ዓለም አቀፍ የሲቪል አቭዬሽን ድርጅት ያወጣውን የተቀጽላ 17 አስገዳጅ መስፈርቶችን አካቷል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0