https://amh.sputniknews.africa/20260422/3823617.html
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢንዱስትሪና የዜጎችን የኤሌክትሪክ ፍላጎት በማሟላት ረገድ የላቀ ሚና እየተጫወተ ነው - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢንዱስትሪና የዜጎችን የኤሌክትሪክ ፍላጎት በማሟላት ረገድ የላቀ ሚና እየተጫወተ ነው - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
Sputnik አፍሪካ
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢንዱስትሪና የዜጎችን የኤሌክትሪክ ፍላጎት በማሟላት ረገድ የላቀ ሚና እየተጫወተ ነው - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ጳጉሜን 4 ቀን 2017 ዓ.ም በይፋ የተመረቀው ሕዳሴ ግድብ፤ ባለፉት ስድስት ወራት የሀገሪቱን 51%... 22.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-22T13:35+0300
2026-04-22T13:35+0300
2026-04-22T13:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/16/3823464_0:438:720:843_1920x0_80_0_0_75ed94c43faacb76d570e4c4da03dbe7.jpg
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢንዱስትሪና የዜጎችን የኤሌክትሪክ ፍላጎት በማሟላት ረገድ የላቀ ሚና እየተጫወተ ነው - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ጳጉሜን 4 ቀን 2017 ዓ.ም በይፋ የተመረቀው ሕዳሴ ግድብ፤ ባለፉት ስድስት ወራት የሀገሪቱን 51% የኤሌክትሪክ ኃይል ፍላጎት ሸፍኗል መባሉን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። ግድቡ 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ውኃ የመያዝ አቅም አለው፡፡ በሙሉ አቅሙ ሥራ ሲጀምር 5,150 ሜጋ ዋት ኃይል ያመነጫል ተብሎ ይጠበቃል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢንዱስትሪና የዜጎችን የኤሌክትሪክ ፍላጎት በማሟላት ረገድ የላቀ ሚና እየተጫወተ ነው - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
Sputnik አፍሪካ
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢንዱስትሪና የዜጎችን የኤሌክትሪክ ፍላጎት በማሟላት ረገድ የላቀ ሚና እየተጫወተ ነው - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
2026-04-22T13:35+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/16/3823464_0:370:720:910_1920x0_80_0_0_be84d75498627b3f96142c7c03f30790.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢንዱስትሪና የዜጎችን የኤሌክትሪክ ፍላጎት በማሟላት ረገድ የላቀ ሚና እየተጫወተ ነው - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
13:35 22.04.2026 (የተሻሻለ: 13:44 22.04.2026) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢንዱስትሪና የዜጎችን የኤሌክትሪክ ፍላጎት በማሟላት ረገድ የላቀ ሚና እየተጫወተ ነው - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
ጳጉሜን 4 ቀን 2017 ዓ.ም በይፋ የተመረቀው ሕዳሴ ግድብ፤ ባለፉት ስድስት ወራት የሀገሪቱን 51% የኤሌክትሪክ ኃይል ፍላጎት ሸፍኗል መባሉን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
ግድቡ 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ውኃ የመያዝ አቅም አለው፡፡
በሙሉ አቅሙ ሥራ ሲጀምር 5,150 ሜጋ ዋት ኃይል ያመነጫል ተብሎ ይጠበቃል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X