የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ እና ሩሲያን የጋራ የባዮሎጂ ምርምር ማዕከል ማቋቋሚያ አዋጅ አጸደቀ

ኢትዮጵያ እና ሩሲያ
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.04.2026
ሰብስክራይብ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ እና ሩሲያን የጋራ የባዮሎጂ ምርምር ማዕከል ማቋቋሚያ አዋጅ አጸደቀ

አስፈጻሚው አካል በ54ኛ መደበኛ ስብሰባው ከሩሲያ መንግሥት ጋር በማዕከሉ ዙሪያ የተደርሰውን ስምምነት አጽድቋል፡፡

ማዕከሉ ኢትዮጵያ በሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር ዘርፍ የምታደርገውን እንቅስቃሴ ይደግፋል የተባለ ሲሆን የስምምነት ማጽደቂያ ረቂቅ አዋጁ ወደ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተላልፏል፡፡

ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለት ባካሄደው ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0