በሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር ተቋማት አቅራቢያ የቦምብ ጥቃት ለመፈጸም ያቀደ ግለሰብ በሞስኮ ተያዘ

ሩሲያ
ሩሲያ  - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.04.2026
ሰብስክራይብ
በሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር ተቋማት አቅራቢያ የቦምብ ጥቃት ለመፈጸም ያቀደ ግለሰብ በሞስኮ ተያዘ

በዩክሬን አሸባሪዎች ትዕዛዝ መሰረት ጥቃቱን አድርሶ ወደ ዩክሬን በመጓዝ ከሩሲያ ጋር በሚካሄደው ጦርነት ላይ ለመሳተፍ አቅዶ እንደነበር የሩሲያ የፌደራል የደህንነት አገልግሎት አስታውቋል።

ጥቃቱ ተጨናግፎ ግለሰቡ በቁጥጥር ስር ውሏል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0