https://amh.sputniknews.africa/20260421/3819667.html
ፑቲን ሳሕል ሀገራት መሪዎች በሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ላይ እንዲሳተፉ ግብዣ አቀረቡ
ፑቲን ሳሕል ሀገራት መሪዎች በሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ላይ እንዲሳተፉ ግብዣ አቀረቡ
Sputnik አፍሪካ
ፑቲን ሳሕል ሀገራት መሪዎች በሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ላይ እንዲሳተፉ ግብዣ አቀረቡየሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ አጋርነት መምሪያ ዳይሬክተር ታቲያና ዶቭጋሌንኮ፣ በቶጎ ዋና ከተማ ሎሜ ተገኝተው ግብዣዎቹን አድርሰዋል።ዶቭጋሌንኮ ከቡርኪና ፋሶ የውጭ... 21.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-21T17:45+0300
2026-04-21T17:45+0300
2026-04-21T18:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/15/3819512_0:97:1258:804_1920x0_80_0_0_8fb2a40f858ead827c506f421564894f.jpg
ፑቲን ሳሕል ሀገራት መሪዎች በሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ላይ እንዲሳተፉ ግብዣ አቀረቡየሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ አጋርነት መምሪያ ዳይሬክተር ታቲያና ዶቭጋሌንኮ፣ በቶጎ ዋና ከተማ ሎሜ ተገኝተው ግብዣዎቹን አድርሰዋል።ዶቭጋሌንኮ ከቡርኪና ፋሶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካራሞኮ ዣን-ማሪ ትራኦሬ፣ ከኒጀር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ያው ሳንጋሬ ባካሪ እና የሳህል ሀገራት ጥምረት ብሔራዊ ኮሚቴ አስተባባሪ ማሃማን ማይጋ ጋር ተገናኝተው ውይይት አድርገዋል። ወገኖቹ በሩሲያ እና በሳሕል ሀገራት መካከል ያለውን ትብብር ለማጠናከር ያላቸውን ቁርጠኝነት ገልጸዋል።"በሩሲያ እና በሳሕል ሀገራት ጥምረት መካከል የሚደረጉ የሚኒስትሮች ምክክር ዝግጅት ላይ ትኩረት በማድረግ፣ የውይይት ስርዓቱን ለማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ 'የአቋም መናበብ' ተፈጥሯል" ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/15/3819512_28:0:1228:900_1920x0_80_0_0_767a22667bb4af89bf70bef1b9f2a1da.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፑቲን ሳሕል ሀገራት መሪዎች በሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ላይ እንዲሳተፉ ግብዣ አቀረቡ
17:45 21.04.2026 (የተሻሻለ: 18:24 21.04.2026) ፑቲን ሳሕል ሀገራት መሪዎች በሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ላይ እንዲሳተፉ ግብዣ አቀረቡየሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ አጋርነት መምሪያ ዳይሬክተር ታቲያና ዶቭጋሌንኮ፣ በቶጎ ዋና ከተማ ሎሜ ተገኝተው ግብዣዎቹን አድርሰዋል።
ዶቭጋሌንኮ ከቡርኪና ፋሶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካራሞኮ ዣን-ማሪ ትራኦሬ፣ ከኒጀር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ያው ሳንጋሬ ባካሪ እና የሳህል ሀገራት ጥምረት ብሔራዊ ኮሚቴ አስተባባሪ ማሃማን ማይጋ ጋር ተገናኝተው ውይይት አድርገዋል። ወገኖቹ በሩሲያ እና በሳሕል ሀገራት መካከል ያለውን ትብብር ለማጠናከር ያላቸውን ቁርጠኝነት ገልጸዋል።
"በሩሲያ እና በሳሕል ሀገራት ጥምረት መካከል የሚደረጉ የሚኒስትሮች ምክክር ዝግጅት ላይ ትኩረት በማድረግ፣ የውይይት ስርዓቱን ለማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ 'የአቋም መናበብ' ተፈጥሯል" ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X