የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስድስት ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ለመግዛት ስምምነት ተፈራረመ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስድስት ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ለመግዛት
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስድስት ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ለመግዛት  - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.04.2026
ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስድስት ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ለመግዛት ስምምነት ተፈራረመ

አየር መንገዱ እ.ኤ.አ በ2023 ገብቶት የነበረውን የስድስት ቦይንግ 787-9 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች የግዢ ፍላጎት ወደ ጸና ትዕዛዝ መቀየሩን በይፋ አስታውቋል።

አዲሶቹ አውሮፕላኖች አየር መንገዱ ከአዲስ አበባ የሚያደርገውን ዓለም አቀፍ በረራ ለማስፋፋትና የጭነት አቅሙን ለማሳደግ ይውላሉ ተብሏ።


የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው፣ ይህ ትዕዛዝ አየር መንገዱ ለዘላቂ ዕድገትና ለተሻለ የደንበኞች አገልግሎት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው ብለዋል።


የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ ግዙፉን የ787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች ስብስብ በመያዝ ቀዳሚነቱን ይዟል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0