https://amh.sputniknews.africa/20260421/3815831.html
'የሳሕል ኃይልን ወደ 15 ሺ ወታደሮች ማሳደግ በብዙ ደረጃዎች የኃይል ሚዛኑን ይለውጠዋል' - የፖለቲካ ተንታኝ
'የሳሕል ኃይልን ወደ 15 ሺ ወታደሮች ማሳደግ በብዙ ደረጃዎች የኃይል ሚዛኑን ይለውጠዋል' - የፖለቲካ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
'የሳሕል ኃይልን ወደ 15 ሺ ወታደሮች ማሳደግ በብዙ ደረጃዎች የኃይል ሚዛኑን ይለውጠዋል' - የፖለቲካ ተንታኝየሳሕል ሀገራት ኮንፌዴሬሽን "ከመከላከል ወደ ቅድመ-ጥቃት ስልት ለመሸጋገር የሚያስችለውን አቅም ለራሱ እየፈጠረ ነው፤ ይህም በእውነት... 21.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-21T10:55+0300
2026-04-21T10:55+0300
2026-04-21T11:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/15/3815678_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_112a64f350f05cf6504b18a714ea7c8a.jpg
'የሳሕል ኃይልን ወደ 15 ሺ ወታደሮች ማሳደግ በብዙ ደረጃዎች የኃይል ሚዛኑን ይለውጠዋል' - የፖለቲካ ተንታኝየሳሕል ሀገራት ኮንፌዴሬሽን "ከመከላከል ወደ ቅድመ-ጥቃት ስልት ለመሸጋገር የሚያስችለውን አቅም ለራሱ እየፈጠረ ነው፤ ይህም በእውነት የሚያስመሰግን ነው" ሲሉ ሙርታላ ኪምባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።ባለሙያው አክለውም "በዋናነት በሦስቱ ሀገራት ድንበር አካባቢ ብቻ ተወስኖ ከነበረ የፈጥኖ ደራሽ ኃይል፣ በአንድ ጊዜ በተለያዩ ግንባሮች ላይ የመዋጋት አቅም ወደለው ኃይል እየተሸጋገርን ነው" ብለዋል።ይህም ሳሕል "ማንኛውንም ሊመጣ የሚችል ወረራ ወይም የውጭ ስጋት የመከላከልና የማስፈራራት ፍላጎት እንዳለው የሚገልጽ የፖለቲካ መልዕክት ያስተላልፋል" ሲሉ ተንታኙ አስረድተዋል።በሳሕል ቀጣና ውስጥ የሚታዩ ቀጣይነት ያላቸው ስጋቶችን ለመቋቋም፣ የኮንፌዴሬሽኑ የተዋሃደ ኃይል በመጀመሪያ ከታቀደው 5 ሺ ወታደሮች ወደ 15 ሺ ከፍ እንዲል ተደርጓል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
'የሳሕል ኃይልን ወደ 15 ሺ ወታደሮች ማሳደግ በብዙ ደረጃዎች የኃይል ሚዛኑን ይለውጠዋል' - የፖለቲካ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
'የሳሕል ኃይልን ወደ 15 ሺ ወታደሮች ማሳደግ በብዙ ደረጃዎች የኃይል ሚዛኑን ይለውጠዋል' - የፖለቲካ ተንታኝ
2026-04-21T10:55+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/15/3815678_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_aac4ffefacbd9b147eee9c9ab3eab62d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
'የሳሕል ኃይልን ወደ 15 ሺ ወታደሮች ማሳደግ በብዙ ደረጃዎች የኃይል ሚዛኑን ይለውጠዋል' - የፖለቲካ ተንታኝ
10:55 21.04.2026 (የተሻሻለ: 11:04 21.04.2026) 'የሳሕል ኃይልን ወደ 15 ሺ ወታደሮች ማሳደግ በብዙ ደረጃዎች የኃይል ሚዛኑን ይለውጠዋል' - የፖለቲካ ተንታኝ
የሳሕል ሀገራት ኮንፌዴሬሽን "ከመከላከል ወደ ቅድመ-ጥቃት ስልት ለመሸጋገር የሚያስችለውን አቅም ለራሱ እየፈጠረ ነው፤ ይህም በእውነት የሚያስመሰግን ነው" ሲሉ ሙርታላ ኪምባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
ባለሙያው አክለውም "በዋናነት በሦስቱ ሀገራት ድንበር አካባቢ ብቻ ተወስኖ ከነበረ የፈጥኖ ደራሽ ኃይል፣ በአንድ ጊዜ በተለያዩ ግንባሮች ላይ የመዋጋት አቅም ወደለው ኃይል እየተሸጋገርን ነው" ብለዋል።
ይህም ሳሕል "ማንኛውንም ሊመጣ የሚችል ወረራ ወይም የውጭ ስጋት የመከላከልና የማስፈራራት ፍላጎት እንዳለው የሚገልጽ የፖለቲካ መልዕክት ያስተላልፋል" ሲሉ ተንታኙ አስረድተዋል።
በሳሕል ቀጣና ውስጥ የሚታዩ ቀጣይነት ያላቸው ስጋቶችን ለመቋቋም፣ የኮንፌዴሬሽኑ የተዋሃደ ኃይል በመጀመሪያ ከታቀደው 5 ሺ ወታደሮች ወደ 15 ሺ ከፍ እንዲል ተደርጓል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X