የአፍሪካ ባንኮች ገቢ ለመጀመሪያ ጊዜ 100 ቢሊዮን ዶላርን ተሻገረ

የአፍሪካ ባንኮች ገቢ ለመጀመሪያ ጊዜ 100 ቢሊዮን ዶላርን ተሻገረ
የአፍሪካ ባንኮች ገቢ ለመጀመሪያ ጊዜ 100 ቢሊዮን ዶላርን ተሻገረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.04.2026
ሰብስክራይብ
የአፍሪካ ባንኮች ገቢ ለመጀመሪያ ጊዜ 100 ቢሊዮን ዶላርን ተሻገረ

​ የማኪንሴይ መረጃን ጠቅሶ ኤስኤቢሲ እንደዘገበው፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ናይጄሪያ፣ ግብፅ፣ ሞሮኮ እና ኬንያ ዘርፉን በበላይነት እየመሩ ይገኛሉ። እነዚህ አምስት ሀገራት በአኅጉሪቱ ካለው የ107 ቢሊዮን ዶላር አጠቃላይ የባንክ ገቢ ውስጥ የ70 በመቶ ድርሻ አላቸው።

​የአፍሪካ ባንኮች ዓለም አቀፍ ከፍተና የትርፋማነት ደረጃቸውንም አሳድገዋል፤ እ.ኤ.አ በ2024 የዓለም አቀፍ የትርፍ አማካኝ 10 በመቶ ሆኖ ሳለ፣ የአፍሪካ ባንኮች ግን 19 በመቶ የካፒታል ትርፍ አስመዝግበዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0